የወልቂጤ ማረሚያ ተቋም ለሕግ ታራሚዎች ለቀለብ አገልግሎት የሚውል ከዚህ በታች በሠንጠረዡ ውስጥ የተመለከቱትን አቅርቦቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለ3ወራት በሚቆይ የአቅርቦት ጊዜ ሆኖ በአቅራቢና ተቀባይ መካከል በሚደረገው የውል ስምምነት መሠረት ሶስት ወራት ለሚደረስ የግዥ ዘዴ በየወሩ ለሚያቀርቡ አቅራቢዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመስጠት ይፈልጋል፡፡
ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር ወማተ/አ/2257/20
የወልቂጤ ማረሚያ ተቋም ለሕግ ታራሚዎች ለቀለብ አገልግሎት የሚውል ከዚህ በታች በሠንጠረዡ ውስጥ የተመለከቱትን አቅርቦቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለ3ወራት በሚቆይ የአቅርቦት ጊዜ ሆኖ በአቅራቢና ተቀባይ መካከል በሚደረገው የውል ስምምነት መሠረት ሶስት ወራት ለሚደረስ የግዥ ዘዴ በየወሩ ለሚያቀርቡ አቅራቢዎችን በጨረታ አወዳድሮ ለመስጠት ይፈልጋል፡፡
|
ተ.ቁ |
የአቅርቦቱ አይነት
|
መላኪያ
|
የቅርቦት መጠን |
የማቅረብያ ግዜ |
Cክክብ ሚፈፀሚበት ቦታ |
በቅድሚያ ለዐ3 ወራት ቆይታ 26 --አስከ |
|
01
|
ነጭ ሠርገኛ ጤፍ
|
በኩ/ል
|
ከ150-200 ኩንታል |
ወር በገባ ከ25-30 ድረስ |
ተቋሙ ቅጥር ግቢ |
ከ1/11/2018-30/01/2019 |
|
02 |
ነጭ በቆሎ
|
በኩ/ል |
ከ450-650ኩንታል |
ወር በገባ ከ25-30 ድረስ |
ተቋሙ ቅጥር ግቢ |
ከ1/11/2018-30/01/2019 |
|
03 |
ባቄላ |
በኩ/ል |
ለ60-80 ኩንታል |
ወር በገባ ከ25-30 ድረስ |
ተቋሙ ቅጥር ግቢ |
ከ1/11/2018-30/01/2019 |
|
04 |
የሀገር ውስጥ ስንዴ |
በኩ/ል |
ከ40-45ኩንታል |
ወር በገባ ከ25-30 ድረስ |
ተቋሙ ቅጥር ግቢ |
ከ1/11/2018-30/01/2019 |
|
05 |
የሽሮ ጓያ
|
በኩ/ል |
ለ40-45ኪ.ግራም |
ወር በገባ ከ25-30 ድረስ |
ተቋሙ ቅጥር ግቢ |
ከ1/11/2018-30/01/2019 |
|
06 |
ጎመን ዘር
|
በኪ.ግ |
ለ20-50ኪ.ግራም |
ወር በገባ ከ25-30 ድረስ |
ተቋሙ ቅጥር ግቢ |
ከ1/11/2018-30/01/2019 |
|
07 |
ቀይ ሽንኩርት
|
በኪ.ግ
|
ከ500-600ኪ.ግራም |
ወር በገባ ከ25-30 ድረስ |
ተቋሙ ቅጥር ግቢ |
ከ1/11/2018-30/01/2019 |
|
08 |
የዳቦ እርሾ |
በፓኬት |
30-40 ፓኬት |
ወር በገባ ከ25-30 ድረስ |
ተቋሙ ቅጥር ግቢ |
ከ1/11/2018-30/01/2019 |
|
09 |
ሻይ ቅጠል |
በፓኬት |
ከ100-180ፓኬት |
ወር በገባ ከ25-30 ድረስ |
ተቋሙ ቅጥር ግቢ |
ከ1/11/2018-30/01/2019 |
|
10 |
ጨዉ |
በኩ/ል |
ከ5-6ኩንታል |
ወር በገባ ከ25-30 ድረስ |
ተቋሙ ቅጥር ግቢ |
ከ1/11/2018-30/01/2019 |
|
11 |
የተፈጨበርበሬ 1ኛው |
በኪ.ግ
|
ከ150-280ኪ.ግራም |
ወር በገባ ከ25-30 ድረስ |
ተቋሙ ቅጥር ግቢ |
ከ1/11/2018-30/01/2019 |
|
12 |
ግንዲላ የማገዶ እንጨት
|
በሜ.ኩ
|
ከ50-80 ሜትር ኩብ |
ወር በገባ ከ25-30 ድረስ |
ተቋሙ ቅጥር ግቢ |
ከ1/11/2018-30/01/2019 |
መመዘኛዎች
(01) በየመስኩ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው/ላት/፣የዘመኑን ግብር የከፈለ/ች/ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያለው ላት/ ከማንኛውም ግብርና ታከስ ከፋይነት ነፃ እንዲሆኑ ከተፈቀደላቸው ድርጅቶች፣ዩኒየኖችና ተመሳሳይ የንግድ ድርጅቶች በስተቀር የVATI5% ተመዝጋቢ የሆኑና የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማስረጃ ሊያቀርቡ የሚችሉ፣ መሆን አለባቸው፤
(02) ተጫራቾች ለሚጫረቱበት አቅርቦት በቀደምት የሥራ ዘመን ተጫርተው በማሸነፍ ለማረሚያ ተቋማት ወይንም ለሌሎች መንግስታዊና ሕዝባዊ ድርጅቶች ለ01(አንድ)አመት እና ከዚያም በላይ ለሆነ ጊዜያት ያለ እንከን ስለማቅረባቸው የመልካም ሥራ አፈፃፀም ደብዳቤ ምስክር ወረቀት ማስረጃ ከሌሎች መጫረቻ ሰነዶች ጋርአያይዘው ማቅረብ የሚችሉ ፤
(03) አሸናፊው ተጫራች ለአቅርቦቱ ከላይ በተዘረዘሩት መስፈርቶች መሠረት ከሀምሌ/2018 ዓ/ም ጀምሮ ለ3 ወራቶች በየወሩ ለማቅረብ ሕጋዊ የውል ሰነድ የሚፈርምና ያሸነፈው ነጠላ ዋጋ እንደተጠበቀ ሆኖ ለማቅረብ ፈቃደኛ የሚሆን ፡
(04) ተጫራቾች ይህ ጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመንጋዜጣ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ወልቂጤ ማረሚያ ተቋም ግዥና ፋይናንስ ንብ አስ ደሥራ ሂደት ቢሮ በመቅረብ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ በነፃ መውሰድ የሚችሉ ሲሆን የጨረታ ማስከበሪያን በሚመለከት ከጠቅላላ አቅርቦት ዋጋ 2% የብር 50,000 /ሃምሳ ሺህ ብር ብቻ CPO/ተመሳሳይ ሰነድ በማሠራት ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያይዞ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
(05) ተጫራቶች:- ይህ ጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 አስር /ተከታታይ ቀናት የእያንዳንዱን እህል ማጣፈጫ የአንዱን ኩንታል/ኪ/ግራም) ነጠላ ዋጋ ከነማስረጃው ኮፒዎች ጋርበማድረግ በሰም በታሸገ ኤንቬሎፕ አዘጋጅተው ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
(06) ተጫራቾች የእህል ዓይነቶችን እና የበርበሬ ናሙና የማቅረብ ግዴታ እንዳለባቸው መዘንጋት የለባቸውም
(07) ጨረታው በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ 5፡00 ሰዓት ላይ ተዘግቶ ተጫራቶች /ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 11ኛው ቀን ከረፋዱ 5፡30 ሰዓት በማረሚያ ተቋሙ ቅጥር ግቢ አዳራሽ /ቢሮ/ የሚከፈት መሆኑን ስንገልጽ ዕለቱ የበዓላት የዕረፍት ቀን ከሆነ በማግስቱ በተመሳሳይ ሰዓት የሚከፈት መሆኑን እያሳሰብን መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፈል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
ስበስጠ መረጃ በስልክ፦ ቁጥር-011-330-0154 011-330 1139:/01 330-1568 ደውሎ መጠየቅ የሚቻል መሆኑን እንገልጻለን፡፡
የወልቂጤ ማረሚያ ተቋም
