Tender Detail

Tender Details

  • Company የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ፋይናንስ ቢሮ
  • Address በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0910928986
  • Website
  • Deadline28 Jun 2026, 5:30 PM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2026-06-29 09:30:00
  • Categories Vehicle (Garage Service) , Vehicle inspection service

በወላይታ ሶዶ ከተማ የሚገኘው የደቡብ ኢትዮጵያ ከልል መንግሥት ፋይናንስ ቢሮ ለ2019 በጀት ዓመት በከተማ ውስጥ ከሚገኙ ጋራዦች የተሽከርካሪ ዓመታዊ ጥገና አገልግሎት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ 01/2019

 

በወላይታ ሶዶ ከተማ የሚገኘው የደቡብ ኢትዮጵያ ከልል መንግሥት ፋይናንስ ቢሮ 2019 በጀት ዓመት በከተማ ውስጥ ከሚገኙ ጋራዦች የተሽከርካሪ ዓመታዊ ጥገና አገልግሎት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

በዚሁ መሰረት በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች የሚከተሉትን ማሟላት ይኖርባችኋል።

1.     በሚወዳደሩበት ዘርፍ አግባብነት ያለውና ለዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር፣ የዘመኑን ግብር ስለመከፈላቸው ከሚመለከተው አካል ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣

2.     በፈዴራል ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጄንሲ ዌይብ ሳይት የተመዘገቡ ስለመሆናቸው ከዌይብ ሳይት አትመው ከጨረታ ሰነድ ጋር ማያያዝ የሚችሉ ወይም በከልሎች በአቅራቢነት ስለመመዝገባቸው የእቅራቢነት የምዝገባ የምስከር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣

3.     የግዥው መጠኑ ከብር 200,000 /ሁለት መቶ ሺህ ብር/ በላይ ከሆነ ለተጨማሪ እሴት ታከስ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣

4.     ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ የሥራ ቀናት ለተጫራቾች ከፍት ሆኖ ይቆያል።

5.     ተጫራቶች, ጨረታው ከፍት ሆኖ በሚቆይበት ጊዜ ውስጥ በቢሮው የተዘጋጀውንና የጨረታውን ዝርዝር ሁኔታ የሚያሳይ የጨረታ ሰነድ የንግድ ፈቃዳቸውን በማሳየት ዘወትርበሥራ ሰዓት በግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቀርበው የማይመለስ ብር 300.00/ሦስት መቶ ብር/ በመከፈል መውሰድና የመጫረቻ ሰነዶቻቸውን በአግባቡ በማዘጋጀት በፖስታ አሽገው ጨረታው ለተጫራቾች ከፍት ሆኖ በሚቆይበት ቀን እስከ 1125 ሰዓት ድረስ በቢሮው ቅጥርግቢ ውስጥ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።

6.     ጨረታው ከፍት ሆኖ በሚቆይበት የመጨረሻው ቀን 1130 ሰዓት ላይ ተዘግቶ ቀጥሎ ባለው 16ኛው ቀን 330 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥና/ንብ/አስ/ዳይሬክቶሬት ይከፈታል። 15ኛው እና 16ኛው ቀን የሚውለው ቅዳሜና እሁድ ወይም የህዝብ በዓላት ቀን ላይ ከሆነ ጨረታው በሚቀጥለው የሥራ ቀን 300 ሰዓት ተዘግቶ 330 ሰዓት ይከፈታል።

7.     ተጫራቾች የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥትፋይናንስ ቢሮስም ለጨረታው ማስከበሪያ የሚሆን ብር 30,000.00 በሲ.. ወይም በባንከ የተረጋገጠ ዋስትና ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል።

 

8.     የፋይናንሻል የቴከኒክ ሰነድ እና የሲ.. ፖስታ ተለይቶ በማሸግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል። የሚቀርበው የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የጨረታው አየር ላይ መቆያ ጊዜ ከሚያበቃበት የመጨረሻው ቀን ጀምሮ ላሉት 60 ተከታታይ ቀናት የሚያገለግል መሆን ይኖርበታል።

9.     አሸናፊው ተጫራች አሸናፊነቱ ከተገለጸበት 05 ቀናት ውስጥ አሸናፊ የሆነበትን የአገልግሎቱን ጠቅላላ ዋጋ 10% የውል ማስከበሪያ .. በመያያዝ 15 ቀናት ውስጥ ውል መግባት የሚችሉ መሆን አለበት።

10.                        ቢሮው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

1.     ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 046-180-50-71 በመደወል ማብራሪያ መጠየቅ የሚቻል መሆኑን

2.     እንገልጻለን።

 

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ፋይናንስ ቢሮ

 

Save Tender