Tender Detail

Tender Details

  • Company በጉምሩክ ኮሚሽን የጅማ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት
  • Address ኦሮሚያ ክልል፣ ኢትዮጵያ, Phone: 11111111111
  • Website
  • Deadline26 Jun 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price100.00
  • opening date2026-06-27 00:00:00
  • Categories Electronics Materials , Cosmotics

ጅማ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት በሕገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ተይዘው በጉምሩክ ቁጥጥር ስር የዋሉ እንዲሁም የተተውና የተወረሱ ሆኖ በጅማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት መጋዘን ውስጥ የሚገኙ ኤሌክትሮኒከስ እና ኮስሞቲክስ ነክ ዕቃዎች ሰኔ 20/2018 ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ላይ በጅማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት ላይ በሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡


 

                                                                        መጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ

                                                                             ጨረታ ማስታወቂያ

ጅማ ጉምሩክ //ቤት በሕገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ተይዘው በጉምሩክ ቁጥጥር ስር የዋሉ እንዲሁም የተተውና የተወረሱ ሆኖ በጅማ ///ቤት መጋዘን ውስጥ የሚገኙ ኤሌክትሮኒከስ እና ኮስሞቲክስ ነክ ዕቃዎች ሰኔ 20/2018 ከጠዋቱ 400 ሰዓት ላይ በጅማ ///ቤት ላይ በሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም፦

  1. በቅርንጫፍ /ቤታችን በጨረታ የቀረቡት ኤሌክትሮኒከስ ነክ እና ኮስሞቲከስ ዕቃዎች ላይ ለመወዳደር የሚፈልጉ ማንኛውም ተጫራች በዘርፍ የፀናና የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያለው፤የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ስለመሆኑ ከግብር ሰብሳቢ /ቤት የተሰጠ ማስረጃ (ከሊራንስ) በማቅረብ መወዳደር የሚችል ይህ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 19/10/2017 . ድረስ የማይመለስ 100 /አንድ መቶ/ ብር በመክፈል ከጅማ ጉምሩክ //ቤት የጨረታ ሠነድ በመግዛት እና የጨረታ ማስከበሪያ (C.P.O) 50,000 ብር በጅማ ///ቤት ስም በባንክ በማስያዝ ወደ ጅማ ///ቤት በመሄድ መመዝገብ ይኖርበታል፡፡

 

ተ ቁ

የቅ//ቤቱ ስም  

የጨረታው አይነት

የንብረት መመልከቻ ቀን ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን

የጨረታ የሚካሄድበት ቀንና ሰአት

1

ጅማ /// ቤት

 የሐራጅ ጨረታ

15/10/2018 እስከ 19/10/2018

ሰኔ 20/2018 4:00 ላይ በጅማ ጉ/ቅ/ጽ/ቤት ላይ ይካሄዳል፡

 

                                            ለበ መረጃ በስልክ ቁጥር 047-211-62 87 ደውለው መጠየቀ ይችላሉ፡፡

                                                                        በጉምሩክ ኮሚሽን የጅማ ጉምሩክ //ቤት

Save Tender