Tender Detail

Tender Details

  • Company የአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት
  • Address አዳማ ከተማ : ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: - - - - - -
  • Website
  • Deadline25 Jul 2026, 4:00 PM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price
  • opening date2026-07-25 16:00:00
  • Categories Land , House, Building And Warehouse

የአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቤቶች መሸጥ ይፈልጋል


ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

 

በፍርድ ባለ መብት አቶ ተፈሪ ዘነበ እና በፍርድ ባለ እዳ አቶ አበበ ወጋየሁ መካከል ያለውን የአፈፃፀም ክስ ክርክር 1 ስፋቱ 480 ካሬ ሜትር የሆነ የካርታ ቁጥሩ 624/91 የሆነ በቀን 03/13/2003 የሆነ የጨረታ መነሻ ብር 7,585,776(ሰባት ሚሊየን አምስት መቶ ሰማንያ አምስት ሺህ ሰባት መቶ ሰባ ስድስትእና 2 ስፋቱ 193 ካሬ ሜትር የሆነ ካርታ ቁጥሩ 40/2002 በቀን 25/04/2003 የጨረታ መነሻ ዋጋ 1,291,882.17(አንድ ሚሊየን ሁለት መቶ ዘጠና አንድ ሺህ ስምንት መቶ ሰማንያ ሁለት 17/100) የሆነ በፍርድ ባለ እዳ ስም ተመዝግቦ በአዳማ ከተማ አስተዳደር አባ ገዳ ክፍለ ከተማ ውስጥ የሚገኝ ቤቶች ሲሆን በአጠቃላይ የጨረታ መነሻ ብር 8,877,658.17(ስምንት ሚሊየን ስምንት መቶ ሰባ ሰባት ሺህ ስድስት መቶ ሀምሳ ስምን ሺህ ብር 17/100) የሆነ በፍ///ሕግ አንቀጽ 423/1 እና 2/ 425  (1 እና 2) እና 426 መሠረት የመነሻ ጨረታ ዋጋ በሆነ ከመነሻ ዋጋ ውስጥ 1/4 ሲፒኦ በማስያዝ ቤቱ በሚገኝበት ቦታ ጨረታ በቀን 18/11/2018 የካርታ ቁጥር 624/91 የሆነ በቀን 03/13/2003 የተሰጠ ቤት ከሰዓት በፊት 330 እስከ 630 ሰዓት እና የካርታ ቁጥር 40/2002 የሆነ በቀን 25/04/2003 / የተሰጠ ደግሞ ከሰዓት በኋላ 800 ሰዓት እስከ 1000 ሰዓት ጨረታው ተካሂዶ ስለሚሸጥ መግዛት የሚፈልግ አካል ጨረታ ተጫርቶ መግዛት የሚችል መሆኑን የአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍረድ ቤት አዟል።

 

የአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት

Save Tender