Tender Detail

Tender Details

  • Company Wegagen Bank S.C. (ወጋገን ባንክ አ.ማ)
  • Address Ras Mekonen St, in front of the A.A. stadium Wegagen Tower, Addis Ababa, Ethiopia, Phone: +251115584884
  • Websitehttps://www.wegagen.com/
  • Deadline24 Jul 2026, 9:00 AM
  • magazineሪፖርተር
  • Bid Document Price
  • opening date2026-07-24 09:00:00
  • Categories Land , House, Building And Warehouse

ወጋገን ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 መሰረት ከዚህ በታች የቀረበውን የመያዣ ንብረት በግልጽ የሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።


ወጋገን ባንክ .

መጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂያ

ቁጥር: ወጋገን 032/2018

 

ወጋገን ባንክ . በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 መሰረት ከዚህ በታች የቀረበውን የመያዣ ንብረት በግልጽ የሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል

 

.

የተበዳሪው ስም

ንብረት አስያዥ

አበዳሪው ቅርንጫፍ

የንብረቱ አድራሻ

የቦታው ስፋት

የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር

የንብረቱ ዓይነት/የይዞታው አገልግሎት

የጨረታ መነሻ ዋጋ

ጨረታው የሚከናወንበት ቀን

ከተማ/ ክልል

/ከተማ ከተማ/ዞን

ወረዳ/ቀበሌ

1

አቶ አማኑኤል አብርሃ አስገዶም

ተበዳሪው

ባምቢስ

ትግራይ

መቐለ

ሓድነት

250 /ሜትር

56075/

05/9287

መኖሪያ ቤት (G+2) ግንባታው 65 በመቶ ያለቀ

13,641,967.94

ሀምሌ 17 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 300-

600 ሰዓት

 

ማሳሰቢያ፡-

1.     ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው የጨረታ መነሻ ዋጋ 1/4 ( ራተኛ) በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ሰነ (C.P.O) በወጋገን ባንክ ስም በማሰራት በጨረታው ዕለት በመቅረብና በመመዝገብ በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ።

2.     የጨረታ አሸናፊ ከባንኩ የብድር ማስመ ዳይሬክቶሬት ማሸነፉን የሚገልጽ ደብዳቤ ከተሰጠው ቀን ጀምሮ ቀሪውን ገንዘብ 15 /አስራ አምስት/ ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታልባይከፍል ግን የሐራጁ ውጤት ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ሰባንኩ ገቢ ይሆናል ላሳሸነፉት ተጫራቾች ግን ያስያዙት ሲፒኦ ወዲያዉኑ ቸዋል

3.     ጨረታውን ሳሸነፈ፤ የባንኩን የብድር ፖሊሲ፤ መመሪያ እና ቅድመ ሁኔታ ሚያሟ እንዲሁም ተጨማሪ የመያዣ ንብረት ሚያቀርብ ተጫራች፣ ባንኩ በብድር መመሪያ መሰረት ብድር ያመቻች ይችላል

4.     የተጫራቾች የምዝገባ ሰዓት፤ ከጧቱ 300 - 4:00 ሰዓት ድረስ ብቻ ሲሆን ምዝገባው ከተጠናቀቀ በኋላ ንብረቱ የሚመደበው ሰዓት 30 ደቂቃ ብቻ ነው

ሆኖም የጨረታው መጠናቀቂያ ሰዓት ድረስ አሸ ካልተ አሸናፊ እስኪለይ ድረስ ጨረታው ይቀጥላ

5.     በጨረታው የተሻ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች ጨረታውን ካካሄደው ከባንኩ የብድር ማስመ ዳይሬክቶሬት የሚገልጽ ደብዳቤ ሲደርሰው ብቻ አሸናፊ ባላል

6.     ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ሚመከተው መንግስታዊ ካል ደብዳቤ ይጽፋል።

7.     ጨረታው የሚካሄደው በወጋገን ባንክ ዋና መስርያ ቤት 13 ፎቅ ባለው የመሰብሰብያ አዳራሽ ይሆናል

8.     ሀራጅ ጨረታ የቀረቡትን ንብረቶች መጎብኘት የሚፈልገ ተጫራች የጨረታው ቀን ከመድረሱ ከባንኩ ጋር ቀጠሮ በማስያዝ መጎብኘት ይችላል

9.     ተበዳሪው /ንብረት አስያዥ/ ወይም ቱም በጨረታው ቀን እና ሰዓት በቦታው ላይ መገኘት ይችላሉ ነገር ተበዳሪው /ንብረት አስያዝ/ በጨረታ ቀን እና ሰዓት በቦታው ገኝ ጨረታው ሌለበት ይካሄዳል ከዚህ በተጨማሪ ጨረታው ላይ መገኘት የሚችሱት ተጫራቾች ወደም የተጫራቾቾ ህጋዊ ተወካዮች ብቻ ናቸው

10. ማንኛውንም መንግስት ከፈል የሚገባውን ክፍያ ተጨማሪ እሴት ታክስን ጨምሮ በሙ የጨረታው አሸናፊ የሚከፍል ይሆናል

2.      ለጠ ማብራሪያ የጉብኝት ቀጠሮ ማመቻቸት ወጋገን ባንክ . የብድር ማስመ ዳይሬክቶሬት 011-558-18-37 መደወል ይችላሉ።

3.      ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አደገደድም

 

ወጋገን ባንክ .

Save Tender