አዋሽ ባንክ ለሰጠው ብድር በመያዣነት የያዛቸውንና ከዚህ ቀጥሎ ባለው ሰንጠረዥ የተገለፁትን ቤቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 እንደተሻሻለ በተሰጠው ስልጣንና ውክልና መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
አዋሽ ባንክ ለሰጠው ብድር በመያዣነት የያዛቸውንና ከዚህ ቀጥሎ ባለው ሰንጠረዥ የተገለፁትን ቤቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 እንደተሻሻለ በተሰጠው ስልጣንና ውክልና መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
|
ተ.ቁ |
የተበዳሪው ስም |
አበዳሪ ቅርንጫፍ |
የንብረት አስያዥ ስም |
የቦታ አገልግሎት |
ቤቱ የሚገኝበት አድራሻ |
የካርታ ቁጥር |
የቦታ ስፋት በካ.ሜ |
የጨረታ መነሻ ዋጋ |
የጨረታ ቀን |
የጨረታ ሰዓት |
|||
|
ከተማ |
ክፍለ ከተማ |
ቀበሌ/ ወረዳ |
|
||||||||||
|
1 |
ቴዎ ሶክስ ማኑፋክቸሪንግ ኃላ.የተ.የግ ማህበር |
ደራርቱ አደባባይ |
ፍሬህይወት ሽመለስ |
ለፋብሪካ የሚያገለግል ህንጻ |
አዳማ
|
|
|
EMMLMA/B/Sh/ 212157/2011 |
30,000 |
35,315,200 |
22/11/18 |
5:00-6:00 |
|
|
አ.አ |
ን/ላፍቶ |
01 |
01 AA000080107555 |
175 |
9,009,847 |
22/11/18 |
4:00-5:00 |
||||||
|
ቴዎድሮስ ተፈራ |
ለመኖርያ ቤት G+2 |
||||||||||||
|
2 |
ማርቁማ አግሮ ኢንደስትሪ ኃላ.የተ. የግ.ማህበር |
ኮከብ |
ትእግስት አቦማ |
ለመኖርያ ቤት |
አ.አ |
ለሚኩራ |
10 |
ቦሌ 10_1/56/3/13+1/ 36730/250512/03 |
200 |
28,166,220 |
22/11/18 |
5:00-6:00 |
|
|
3 |
ወርቁ አዲሱ |
ንፋስ መውጫ |
ክንድዬ ጥላሁን |
ለመኖርያ ቤት |
ንፋስ መውጫ |
|
|
01/118/948/09 |
200 |
1,000,000 |
22/11/18 |
5:00-6:00 |
|
|
4 |
ዳዊት ተፈሪ |
ደምቢ ዶሎ |
ተበዳሪው |
መጋዘን |
አንፊሎ |
|
|
709.BMA.2001 |
40 |
124,000 |
22/11/18 |
5:00-6:00 |
|
|
5 |
ናኦል አለሙ |
ሸኖ |
ተበዳሪው |
ለመኖርያ ቤት |
ሸኖ |
|
|
171/2016 |
200 |
2,014,260 |
23/11/18 |
5:00-6:00 |
|
|
6 |
ሰኢድ ሁሴን |
ኑር |
ተበዳሪው |
ለመኖርያ ቤት |
አዳማ |
|
|
OR1300115003032 |
200 |
2,645,478 |
22/11/18 |
8:00-9:00 |
|
ማሳሰቢያ፡
1. ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% (ሃያ አምስት በመቶ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ) አሰርተው ጨረታው በሚካሄድበት ዕለት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል::
2. ከላይ የመያዣ ንብረቶቹ አ.አ ከተማ እንደሚገኙ የተገለጹት ጨረታ በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀንና ሰዓት ባለዕዳው ወይም ሕጋዊ ወኪሉ፤ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት የባንኩ ዋናው መ/ቤት ጊዜያዊ ጽ/ቤት በሚገኝበት ህንጻ ውስጥ ይካሄዳል:: ከአ.አ ውጭ ተብለው የተዘረዘሩት ንብረቶች ጨረታ ደግሞ በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀንና ሰዓት ባለዕዳዎች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት ንብረቶቹ በሚገኙበት ግቢ ውስጥ ይካሄዳል:: ተበዳሪው/አስያዡ በጨረታው ቀን ባይገኙም ሃራጁ በተያዘለት ቀን/ጊዜ ይካሄዳል።
3. ከፍተኛ ዋጋ ላልሰጡ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል:: ከፍተኛ ላቀረበ ተጫራች ግን ባንኩ ዋጋውን የሚቀበል መሆን አለመሆኑን ጨረታው ከፍተኛ ከተደረገበት ቀን ቀጥሎ ባሉት አምስት የስራ ቀናት ውስጥ ለተጫራቹ ያሳውቃል::
4. የጨረታው አሸናፊ የሆነ ተጫራች የአሸናፊነት ደብዳቤ ከባንኩ ከተቀበለበት ቀን ጀምሮ የአሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 ቀናት ውስጥ ለባንኩ ገቢ በማድረግ ንብረቱን መረከብ ይኖርበታል::
5. ከላይ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ገቢ ለማያደርግ ተጫራች ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይደረጋል::
6. ከተገነባ ሁለት አመት ከሞላው መኖሪያ ቤቶች ውጭ ባሉ ንብረቶች ሽያጭ ላይ የተጨማሪ ዕሴት ታክስ የሚታሰብ ሲሆን ሁሉንም ንብረቶች በማስተላለፍ ሂደት ለመንግስት የሚከፈል ማንኛውንም ክፍያ ገዢ ይከፍላል::
7. ለተጨማሪ መረጃ:- ደራርቱ አደባባይ ቅርንጫፍ 022-211-69-26፣ ኮከብ ቅርንጫፍ 011-667-44-63፣ ንፋስ መውጫ ቅርንጫፍ 058-445-18-26፣ ደምቢ ዶሎ-ቅርንጫፍ 0575-55-23-33፣ ሸኖ ቅርንጫፍ 0116870774፣ ኑር ቅርንጫፍ 022-111-27-79፣ ወይም የሕግ አገልግሎት 0115-57-00-75/0115570135 ብሎ መደወል ወይም በአካል ቀርቦ ማነጋገር ይቻላል::
8. ባንኩ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
አዋሽ ባንክ
