የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በ2019 የበጀት ዓመት የፅዳት ስራ ማስታወቂያ አዉጥቶታል።
የጨረታ ማስታወቂያ
የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በ2019 የበጀት ዓመት
1 የፅዳት ስራ ስሶስትኛ ጊዜ
በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቶች የምታሟሉ ነጋዴዎች መወዳደር ትችላላችሁ።
* 2018 ዓ.ም የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ በዘርፉ ያላችሁ እንዲሁም የዘመኑን የመንግስት ግብርየከፈለ
ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ ስለመሆን መረጃ ማቅረብ የሚችል።
* በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ፅ/ቤት በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ መመዝገባችሁን የሚያረጋግጥ መረጃ ማቅረብ የሚችሉ።
* ለፅዳት ስራ ከአዳማ ከተማ የምግብ ዋስትና እና የስራ ፈጠራ ክህሎት (ከጥቃቅንና አንስተኛ ኢንተርፕራይዝ ቢሮ የድጋፍ ደብዳቤ ማምጣት የሚችል እና በፅዳት ሰራ ላይ በIMX" የተደራጁ መሆን አለባቸው። እና ከሰራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ የድጋፍ ደብዳቤ ማምጣት የሚችል፡፡
* ተጫራቾች የሚያቀርቡትን የጨረታ ሰነድ ኮፒና ኦሪጅናል ላይ ብቻ በተለያየ ፖስታ ማሸግ አለባቸው፡፡
* ሰርዝ ድልዝ ያለው ፤ የማይታይ የጨረታ ሰነድ ወይም የዋጋ ዝርዝር ተቀባይት የለውም።
* ጨረታውን ከሸነፉ በኋላ የውል ማስከበሪያ የአሸነፉበትን ዋጋ 10 ማስያዝ የሚችል።
* ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከኮሌጁ ግዥና ፋይናንስ የስራ ሂደት ከፍል ዘወትርበስራ ሰዓት የማይመለስ 500 አምስት መቶ ብር በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መውሰድ አለባቸው ፡፡
-* የፅዳት ስራ ጨረታው የሚከፈተው በ29/10/2018 ከቀኑ 8፡30 ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
* ተጫራቾች የሚሞሉትን ዋጋ በመስሪያ ቤቱ ሰነድ ብቻ ላይ መሆን አለበት።
* ጨረታው ማስከበሪያ 30,000 (ሰላሳ ሺ) ብር በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ በ “CBE CBO, እና በSinge" ባንክ ብቻ ማስያዝ የሚችል መሆን አለበት፡፡
መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት የተጠበቀ ነው።
ስተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0228123956
ደውስው መረዳት ይችሳሱ።
አዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ
