Tender Detail

Tender Details

  • Company Metehara Sugar Factory (መተሐራ ስኳር ፋብሪካ)
  • Address ሜክሲኮ አደባባይ ፊሊፕስ ሕንፃ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0115 505607
  • Website
  • Deadline16 Jul 2026, 10:30 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2026-07-16 10:30:00
  • Categories Vehicle Spare Parts

የመተሐራ ስኳር ፋብሪካ ከዚህ በታች የተገለፁትን ለፋብሪካችን የተለያዩ ከፍሎች እና የእርሻ ማሽነሪዎች ተሽከርካሪዎች ጥገና የሚያስፈልጉ መለዋወጫዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


 

                                                                በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

                                                                     ቁጥር  MSF/LP/09/2026

የመተሐራ ስኳር ፋብሪካ ከዚህ በታች የተገለፁትን ለፋብሪካችን የተለያዩ ከፍሎች እና የእርሻ ማሽነሪዎች ተሽከርካሪዎች ጥገና የሚያስፈልጉ መለዋወጫዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ጥቅል አንድ - Bolt & Nut

ጥቅል ሁስት Tip Top, Chain General Use mat for garage (ሰቲፕ ቶፕ እና ለሰንሰለት ብቻ ናሙና ይቅረብ)

ጥቅል ሶስት - Electrical Materials

 ጥቅል አራት - Work Shop Tools

 ጥቅል አምስት - Electrical - Grader, versatile ;power plus ; Case tractor, Nissan Patrol Toyota; Jhondeer Ursus Tractor spare Parts

ጥቅል ስድስት : Toyota spare; Mitsubishi Spare, Yamaha spare, Suzuki Spare, Renault Spare & Chevrolet Spare Parts ጥቅስ ሰባት Wooden Pole

በመሆኑም ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾችን እንዲወዳደሩ ይጋብዛል፡፡

1.      ሕጋዊ የንገድ ሥራ ፈቃድ ያላቸው፡የዘመኑን የሀገር ውስጥ ገቢ ግብር አጠናቀው የከፈሉና ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡

2.      በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው ድርጅቶች ለእያንዳንዱ ጥቅል የማይመለስ ብር 300 (ሶስት መቶ ብር) በመክፈል ዘወትር በሥራ ሠዓት ሜክሲኮ አደባባይ ፊሊፕስ ህንፃ ግዥ ቡድን 2 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 215 የተዘጋጀውን የጨረታ ሠነድ ገዝተው በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡

3.     ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ሲገዙ የንግድ ፈቃድ ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

4.     ተጫራቾች ከሚያቀርቡት ሠነድ ጋር የታደሰ የንግድ ፈቃድ የአቅራቢዎች የምዝገባ ሠርተፍኬት እና ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለእያንዳንዱ ጥቅል ብር 50,000 (ሃምሳ ሺህ) በሲ.. /C.P.O/ ወይም የባንክ ዋስትና /Bid bond guarantee/ በሲ.. ማቅረብ አለባቸው፡ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በራሳቸው የዋጋ ማቅረቢያ (Proforma invoice) ላይ በማዘጋጀት በሰም በታሸገ ፖስታ በማድረግ ... ሐምሌ 09 ቀን 2018 . እስከ ጧቱ 400 ሠዓት ድረስ ሜክሲኮ ፊሊፕስ ሕንጻ ቢሮ ቁጥር 19 ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

5.     ጨረታው በዕለቱ _ ሐምሌ 09 ቀን 2018 . ከጧቱ 430 ሰዓት ላይ ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ ቢር ቁጥር 119 ውስጥ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

6.     ፋብሪካው ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

                   ስልክ ቁጥር 0115-505607, 0115-505633 ሜክሲኮ አደባባይ ፌሲኘስ ሕንፃ

                                                                                                        የመተሐራ ስኳር ፋብሪካ አዲስ አበባ

                                                                                                                                                                                                                                                                 

Save Tender