Tender Detail

Tender Details

  • Company በፌዴራል ፍርድ ቤቶች የፍርድ አፈጻጸም ጽ/ቤት
  • Address አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: +251112730852
  • Websitehttps://www.fsc.gov.et/
  • Deadline13 Aug 2026, 10:00 AM
  • magazineAdiss zemen
  • Bid Document Price
  • opening date2026-08-13 10:00:00
  • Categories Land , House, Building And Warehouse

በፍርድ ባለመብት ዳይናሚከ ማይክሮፋይናንስ ተቋም ኢማ እና በፍርድ ባለእዳ አቶ ሽመልስ ከበደ መካከል ስላለው አፈፃፀም የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመ/ቁ 96068 በቀን 11/04/2016ዓ.ም በኮ/መ/ቁ.99200 በቀን 14/05/2018ዓ.ም በዋለው ችሎት በሰጠው ትእዛዝ በኮ/ቀ/ከ/ከተማ ወረዳ 6 የቤት ቁጥር 817 የሆነ ቤት የይዞታ ልዩ መለያ ቁጥር AA000090607345 የይዞታ ስፋት 15


የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ


በፍርድ ባለመብት ዳይናሚከ ማይክሮፋይናንስ ተቋም ኢማ እና በፍርድ ባለእዳ አቶ ሽመልስ ከበደ መካከል ስላለው አፈፃፀም የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በመ/ 96068 በቀን 11/04/2016. በኮ//.99200 በቀን 14/05/2018. በዋለው ችሎት በሰጠው ትእዛዝ በኮ///ከተማ ወረዳ 6 የቤት ቁጥር 817 የሆነ ቤት የይዞታ ልዩ መለያ ቁጥር AA000090607345 የይዞታ ስፋት 150. የሆነ ይዞታ አቶ ሽመልስ ከበደ ስም ተመዝግቦ የሚገኝ የቤቱ የሽያጭ ዋጋ መነሻ ግምት ብር6,545,700( ስድስት ሚሊዮን አምስት መቶ አርባ አምስት ሺህ ሰባት መቶ ብር )ሆኖ የትራዛከሽን ታከስ ገዥ የሚከፍል መሆኑ ታውቆ ነሐሴ 7 ቀን 2018/ በሐራጅ ይሸጣል፡፡ የተጫራቾች ምዝገባ 400 ሰዓት ተጀምሮ የቀረቡ ተጫራቾች ተመዝግበው እንደተጠናቀቀ ወዲያዉኑ ጨረታው የሚካሄድ ይሆናል፡፡

የሐራጁ ሽያጭ የሚካሄደው በፌደራል ፍርድ ቤቶች የፍርድ አፈጻጸም /ቤት የጨረታ አዳራሽ ውስጥ ሲሆን፣ ንብረቱን ተጫርተው ለመግዛት የሚፈልጉ ተጫራቾች ከጨረታው ቀደም ብሎ ባሉት አራት የሥራ ቀናቶች ውስጥ ባለመብቱ ለማስጎብኘት በሚመርጧቸው ሶስት የስራ ቀናት በፌ//ቤቶች ፍርድ አፈፃፀም /ቤት ሐራጅ ከፍል ድረስ ከጠዋቱ 330 ብቻ በመገኘትና ባለመብቱ በሚያቀርበው ትራንስፓርት ንብረቱን ባለበት ቦታ ድረስ በመውሰድ ለመጐብኘት የሚችሉ ሲሆን፤እያንዳንዱ ተጫራች በሚጫረትበት ወቅት የንብረቱን መነሻ ግምት 1/4 ኛውን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተረጋገጠ C.P.O ማስያዝ ይኖርበታል፡፡ ı/4 አስበልጦም ሆነ አሳንሶ የሚመጣ ተጫራች በጨረታው አይካፈልም፡፡ በጨረታው አሸናፊ የሆነው ግለሰብ አሸናፊ የሆነበትን ገንዘብ በአጠቃላይ ጨረታውን ከአሸነፈበት ቀን ጀምሮ በፍ/አፈ/ ቤት ስም C.P.O አሰርቶ በኢትዮጵያ ንግድ ባንከ ብቻ ሙሉ ገንዘቡን ı5 ቀናት ውስጥ ገቢ ማድረግ አለበት፡፡ በጨረታ አሸናፊ የሆነ በጨረታ ያሸነፈበትን ገንዘብ ገቢ ሳይደረግ ቀርቶ በቀጣይ ጨረታ ተደርጎ ጨረታው ከበፊቱ ጨረታው ቀንሶ ከተሸጠ ገዥው በልዩነት ተጠያቂ እንደሚሆን የፍ/አፈ//ቤት ንብረቱን በህጋዊ መንገድ በሐራጅ ስለመሸጡ ለሚመለከተው አካል ማስረጃ ከመጻፍ ባለፈ ስም የማዛወርግዴታ የሌለበት መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር +251112730852 በመደወል መጠየቅ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡


 

የፌደራል /ቤቶች የፍርድ አፈፃፀም /ቤት

Save Tender