የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በአራዳ ክፍለ ከተማ፣ አቡነ ጴጥሮስ አደባባይ አጠገብ የንግድ ማዕከል ውስጥ ለተለያየ የንግድ ስራ አገልግት የሚውሉ የንግድ ቤቶችን አወዳድሮ ለማከራየት ይፈልጋል::
ኮሜርሻል ኖሚኒስ ኃ.የተ.የግ.ማ
Commercial Nominees PLC
የጨረታ ማስታወቂያ
CN/NCB/40/2018
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በአራዳ ክፍለ ከተማ፣ አቡነ ጴጥሮስ አደባባይ አጠገብ የንግድ ማዕከል ውስጥ ለተለያየ የንግድ ስራ አገልግት የሚውሉ የንግድ ቤቶችን አወዳድሮ ለማከራየት ይፈልጋል::
በመሆኑም በጨረታው የሚፈልግ ማኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታ ዝርዝር መረጃ የያዘውን ሰነድ ከንግድ ማዕከሉ ምድር ወስል ቢሮ ቁጥር ሲጂ - 001 የማይመለስ ብር 500.00 (ብር አምስት መቶ) በድርጅታችን Commercial Nominees PLC የባንክ አካውንት ቁጥር 1000512225741 በመክፈል ከሰኞ እስከ ዓርብ (ጠዋት 2፡00-6:00 እንዲሁም ከሠዓት 7:00-10:30) እና ቅዳሜ 2:00 - 6:00 ማግኘት ይቻላል:: የጨረታ ማስከበሪያ ብር 20,000.00 (ሀያ ሺህ ብር) በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ. ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ከመጫረቻ ዶክመንት ጋር መቅረብ ይኖርበታል::
ተጫራቾች የመጫረቻ ዶክመንታቸውን ከላይ በተጠቀሰው አድራሻና የሥራ ሰዓት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ እስከ ሐምሌ 21 ቀን 2018 ዓ.ም 4:00 ጠዋት ድረስ ማስገባት ይችላሉ:: ጨረታው በዚሁ ዕለት በ 4:30 ጠዋት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል:: ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች ያላሟላ ተጫራች ያለተጨማሪ ማስታወቂያ ከውድድሩ ዉጪ ይደረጋል::
ድርጅቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
ለበለጠ መረጃ - 011-5- 56-02-11
09 11 44 20 49
09 13 25 47 19 መጠየቅ ይቻላል
ኮሜርሻል ኖሚኒስ ኃ.የተ.የግ.ማ
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
