ድርጅታችን በላይነህ ከንዴ ብረታ ብረት ኢንጅነሪንግ ኮምፕሌክስ በገላን ፋብሪካ ውስጥ የሚገኘው ተረፈ ምርት ቁርጥራጭ ብረታ ብረቶች (በኪሎ ግራም) መሸጥ ስለሚፈልግ ብቃት ያላችሁ እና ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶችን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች እንድትሳተፉ ድርጅታችን ይጋብዛል፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
ድርጅታችን በላይነህ ከንዴ ብረታ ብረት ኢንጅነሪንግ ኮምፕሌክስ በገላን ፋብሪካ ውስጥ የሚገኘው ተረፈ ምርት ቁርጥራጭ ብረታ ብረቶች (በኪሎ ግራም) መሸጥ ስለሚፈልግ ብቃት ያላችሁ እና ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶችን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች እንድትሳተፉ ድርጅታችን ይጋብዛል፡፡
የጨረታ መስፈርት
1. ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ስራ ፈቃድ ያላቸው የተጨማሪ እሴት ታከስ ተመዝጋቢ የሆኑ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በማያያዝ ገላን ፋብሪካ በመሄድ ዕቃውን በማየት መወዳደር ይችላሉ፡፡
2. ተጫራቾች የጨረታ ዋጋ በታሸገ ፖስታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለo6/ስድስት/ የስራ ቀናት ማለትም ከo6/11/2018ዓ.ም እስከ 11/11/2018 ዓ.ም 5:30 ድረስ በድርጅቱ አስተዳደር ቢሮ ፊት ለፊት ለዚህ ተብሎ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በባንከ ክፍያ ማስያዣ ሲፒኦ 500,000.00 (አምስት መቶ ሺህ ብር) በታሸገ ፖስታ ከጨረታው ጋር ማስገባት አለባቸው፡፡ በፖስታ ያልታሸገ ሲፒኦ ተቀባይነት የለውም፡፡
4. ተጫራቾች የሚገዙበትን ዋጋ ቫት ጨምሮ መሆኑና አለመሆኑን በግልፅ መጠቀስ አለበት፡፡ ይህ ካልሆነ ግን ያስገቡት ዋጋ ቫት እንደማያካትት ተቆጥሮ ይወሰዳል፡፡
5. ተጫራቾች በሌላ ተጫራቾች ዋጋ ተመስርተው ዋጋ ማስገባት አይፈቀድም፡፡
6. ተጫራቾች ተጫርተው ያሸነፉትን ዕቃ ክፍያውን በመፈፀም በተከታታይ ቀናት ማንሳት አለባቸው፡፡
-ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው::
|
01 |
1000309515513 |
CBE |
|
02 |
01304272757000 |
Awash Bank |
|
03 |
63786152 |
Abyssinia |
|
04 |
0071691156011 |
Dashen bank |
አድራሻ
አዲስ አበባ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን ገላን
ከተማ ከሰንሻይን ኮንስትራክሽን ፊት ለፌት 1.3 ኪሜ ገባ ብሎ
ኢሜል: - bkmetalengineeringcomplex@gmail.com
የስልክ ቁጥር +251 114556029/+251 114558241
ፋክስ: +251 11 4556250
ፖስታ ሳጥን ቁጥር 29118
በላይነህ ክንዴ ብረታ ብረት ኢንጅነሪንግ ኮምፕሌክስ
