Tender Detail

Tender Details


ዳሸን ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 1147/11 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት የሚከተሉትን ተበዳሪ ወይም አስያዥ  ንብረት ባለበት ሁኔታ በሐራጅ ይሸጣል፡፡


ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ማስታወቂ

የሐራጅ ቁጥር ዳባ/0027/26

ዳሸን ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 1147/11 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት የሚከተሉትን ተበዳሪ ወይም አስያዥ

 ንብረት ባለበት ሁኔ በሐራጅ ይሸጣል፡፡

 

 

ተ.ቁ

 

 

የተበዳሪው ስም

 

 

አበዳሪው ቅርንጫፍ

 

 

የአስያዥ  ስም

 

 

 

ንብረቱ የሚገኝበት

አድራሻ

 

የካርታ ቁጥር

 

የቦታው ስፋት

 

የንብረቱ አገልግሎት

 

 

የጨረታ

መነሻ ዋጋ ብር

 

 

ጨረታው የሚካሄድበት

 ዞን  ወረዳ ቀበሌ  

 

 

 

ኢ1157/441/2010

 

 

 

150 ሄክታር

የቡና እርሻ 26,465,788.70 ቀን ሰዓት
1 ወልደየሱስ ቢዝነስ ኃ/የተ/የግ/ማህበር  

ባልቻ

ኮዶ ኮፊ አግሮ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ሸካ  

 

 

ማሻ

 

ኡዋ

 

28/12/2018 ዓ.ም

 

 

 

4:00- 6:00

 

 ማሳሰቢያ

  1. ተጫራቾች የጨረዉን መነሻ ዋጋ 25% የጨረ ማስከበሪያ በዳሽን ባንክ ስም በተዘጋጀ ክፍያ ማዘዣ (P.O) በጨረ ዕለት ይዘው በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ፡፡
  2. ጨረ በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀን ሰዓት ንብረቱ በሚገኝበ አድራሻ ይካሄዳል፡፡
  3. ለመንግስት የሚከፈል ግብር ፣ ታክስ ፣ ውዝፍ የሊዝ ክፍያ ፣ ተጨማሪ እሴት ታክስ ፣እና ሌላ ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ወጪዎችን ገዢው ይከፍላል፡፡
  4. ከፍተኛ ዋጋ የሰጠው ተጫራች በጨረታው አሸናፊ ነው የሚባለው ከባንኩ አሸናፊነቱን የሚገልፅ ደብዳቤ በፅሑፍ ሲደርሰው ብቻ ነወ
  5. የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈበትን ዋጋ 15 ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፍል ግን ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም፡፡ በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያሲያዙት ሲፒኦ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል፡፡
  6. በጨረታው ላይ አስያዥና ተበዳሪ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው መገኘት ይችላሉ፤ ባይገኙ ጨረታው በሌሉበት ይካሄዳል፡፡
  7. የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጁ መዝጊያ ሠዓት 10 ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል፡፡
  8. ጨረታው ተጀምሮ በተቀመጠው ሰዓት ውስጥ ካልተጠናቀቀ ሊራዘም ይችላል፡፡

ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0111-704953 ወይም 0111-704038 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

                                                   ዳሸን ባንክ ..

Save Tender