Tender Detail

Tender Details

  • Company Wegagen bank
  • Address P.O.Box 1018, Tel.011-5-581279/011-5-523800/011-5-582184, Phone: 011-5-581279
  • Website
  • Deadline17 Sep 2026, 5:43 PM
  • magazineReporter Tenders
  • Bid Document Price
  • opening date2026-09-02 17:43:00
  • Categories Sales, Disposals And Foreclosure

  ወጋገን ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 1147/2011 መሰረት ከዚህ በታች የቀረቡትን የመያዣ ንብረቶች በግልጽ የሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡


                                                ወጋገን ባንክ አ.ማ

                                                 የሐራጅ ማስታወቂያ                   

                                                ቁጥር፡ ወጋገን 041/2018

ወጋገን ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 1147/2011 መሰረት ከዚህ በታች የቀረቡትን የመያዣ ንብረቶች በግልጽ የሐራጅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

ተ.ቁ የተበዳሪው ስም የንብረት አስያዥ ስም አበዳሪው ቅርንጫፍ የተሽከርካሪው

ዓይነት

የሰሌዳ ቁጥር የሻንሲ ቁጥር የሞተር ቁጥር ዘመን የነዳጅ

አይነት

የጨረታ መነሻ ዋጋ ብር ጨረታው የሚከናወንበት ጊዜ
ቀን ሰዓት
1 ዮቴክ ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/

ማህበር

ዮቴክ ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/

ማህበር

 

ጎፋ

አስፋልት ዲስትሪቢዩተር (ልዩ ተንቀሳቃሽ) ET-03-A13868 YV2VBL0C3JZ115884 D7E280EC112087527 2017 ናፍጣ 7,000,000.00 መስከረም

07 ቀን 2019

ከጧቱ 3፡00 –

6፡00 ሰዓት

የጭነት ሲኖትራክ ET-03-A15922 LZZ5BLNF6MN896201 WD615.69*210707026177* 2021 ናፍጣ 2,500,000.00

                       ማሳሰቢያ

  1. ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው የጨረታ መነሻ ዋጋ ¼ (አንድ አራተኛ) በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ሰነድ (C.P.O) በወጋገን ባንክ አ.ማ ስም በማሰራት በጨረታው ዕለት በመቅረብና በመመዝገብ በጨረታው ላይ መሳተፍ ይችላሉ፡፡
  2. የጨረታ አሸናፊ ከባንኩ የብድር ማስመለስ ዳይሬክቶሬት ማሸነፉን የሚገልጽ ደብዳቤ ከተሰጠው ቀን ጀምሮ ቀሪውን ገንዘብ በ15 /አስራ አምስት/ ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፍል ግን የሐራጁ ውጤት ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል፣ ላላሸነፉት ተጫራቾች ግን ያስያዙት ሲፒኦ ወዲያዉኑ ይመለስላቸዋል፡፡
  3. በጨረታው አሸናፊ ለሆነ፤ የባንኩን የብድር ፖሊሲ፤ መመሪያ እና ቅድመ ሁኔታ ለሚያሟላ፣ እንዲሁም ተጨማሪ የመያዣ ንብረት ለሚያቀርብ ተጫራች ባንኩ በውስጥ የብድር መመሪያ መሰረት ብድር ሊያመቻች ይችላል፡፡
  4. የተጫራቾች የምዝገባ ሰዓት፤ ከጧቱ 3፡00 – 4፡00 ሰዓት ድረስ ብቻ ሲሆን ምዝገባው ከተጠናቀቀ በኋላ ለእያንዳንዱ ንብረት የሚመደበው የጥሪ ሰዓት 30 ደቂቃ ብቻ ነው፡፡ ሆኖም የጨረታው መጠናቀቂያ ሰዓት ድረስ አሸናፊው ካልተለየ አሸናፊ እስኪለይ ድረስ ጨረታው ይቀጥላል፡፡
  5. በጨረታው የተሻለ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች ጨረታውን ካካሄደው ከባንኩ የብድር ማስመለስ ዳይሬክቶሬት ማሸነፉን የሚገልጽ ደብዳቤ ሲደርሰው ብቻ አሸናፊ ይባላል፡፡
  6. ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይጽፋል፡፡
  7. ጨረታው በባንኩ ዋና መስርያ ቤት ህንጻ 9ኛ ፎቅ ላይ ባለው የመሰብሰብያ አዳራሽ የሚካሄድ ይሆናል፡፡
  8. ለሀራጅ ጨረታ የቀረቡትን ንብረቶች ለመጎብኘት የሚፈልግ ተጫራች የጨረታው ቀን ከመድረሱ በፊት ከባንኩ ጋር ቀጠሮ በማስያዝ መጎብኘት ይችላል፡፡
  9. ተበዳሪው /ንብረት አስያዥ/ ወይም ሁለቱም በጨረታው ቀን እና ሰዓት በቦታው ላይ መገኘት ይችላሉ፡፡ ነገር ግን ተበዳሪው /ንብረት አስያዡ/ በጨረታ ቀን እና ሰዓት በቦታው ባይገኝ ጨረታው በሌለበት ይካሄዳል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ጨረታው ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች ወይም የተጫራቾች ህጋዊ ተወካዮች ብቻ ናቸው፡፡
  10. ማንኛውንም ለመንግስት ሊከፈል የሚገባውን ክፍያ ተጨማሪ እሴት ታክስን ጨምሮ ሙሉ በሙሉ የጨረታው አሸናፊ የሚከፍል ይሆናል፡፡
  11. ለበለጠ ማብራሪያ ወይም የጉብኝት ቀጠሮ ለማመቻቸት ወጋገን ባንክ አ.ማ የብድር ማስመለስ ዳይሬክቶሬት 011-558-18-37፣ መደወል ይችላሉ፡፡
  12. ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡

                                ወጋገን ባንክ አ.ማ 

Save Tender