አዋሽ ባንክ ለሰጠው ብድር በመያዣነት የያዛቸውንና ከዚህ ቀጥሎ ባለው ሰንጠረዥ የተገለፁትን ቤቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 እንደተሻሻለ በተሰጠው ስልጣንና ውክልና መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
አዋሽ ባንክ ለሰጠው ብድር በመያዣነት የያዛቸውንና ከዚህ ቀጥሎ ባለው ሰንጠረዥ የተገለፁትን ቤቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 እንደተሻሻለ በተሰጠው ስልጣንና ውክልና መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
| ተ.ቁ. | የተበዳሪው ስም | አበዳሪ ቅርንጫፍ | የንብረት አስያዥ ስም | የቦታ አገልግሎት | ቤቱ የሚገኝበት አድራሻ | የካርታ ቁጥር | የቦታ ስፋት በካ.ሜ | የጨረታ መነሻ ዋጋ | የጨረታ ቀን | የጨረታ ሰዓት | ||
| ከተማ | ክፍለ ከተማ | ቀበሌ/ወረዳ | ||||||||||
| 1 | ጌታሲል ተስፋሁን | ካሜሮን አቬኑ | ተበዳሪው | ለመኖርያ ቤት ( በጋራ መኖርያ ህንጻ ውስጥ የሚገኝ ቤት) | አ.አ | ለሚ ኩራ | 08 | AA000060809925020103 | 171.21 | 12,013,292 | 21/12/18 |
4፡00-5፡00 |
| 2 | ሄሉያ ትሬዲንግ ሃላ.የተ.የግ.ማህበር | 22 ማዞርያ | ዳና ሂብሮ | ለመኖርያ ቤት G+2 ያላለቀ | አ.አ | የካ | 12 | AA000051207801 | 704 | 41,926,435 | 21/12/18 | 5፡00-6፡00 |
| ፌደሳ ወዴሳ | ለመኖርያ ቤት | ሻኪሶ | WBILM/SH/240/0112 | 200 | 1,644,000 | 21/12/18 | 8፡00-9፡00 | |||||
| ፌደሳ ወዴሳ | ለመኖርያ ቤት | ሻኪሶ | WBILMSH/105/012 | 500 | 2,774,400 | 21/12/18 | 9፡00-10፡00 | |||||
| 3 | መልከጻዲቅ ገበየሁ | አብዋሬ ገበያ | ተበዳሪው | ለመኖርያ ቤት አራብሳ ኮንዶሚኒየም ብሎክ 651/44 | አ.አ | ለሚ ኩራ | AA0000611024136510444 | 54.33 | 4,002,328 |
26/12/18 |
5፡00-6፡00 |
|
| 4 | ተገኝ ታፈሰ | አረካ | ተበዳሪው | ለመኖርያ ቤት | አረካ | አማ/643/99 | 250 | 1,500,000 | 21/12/18 | 5፡00-6፡00 | ||
| 5 | ገመቺስ አበበ | ፒያሳ | ተበዳሪው | ለመኖርያ ቤት | ሰንዳፋ | 597/788/2001 | 160 | 1,522,959 | 21/12/18 | 5፡00-6፡00 | ||
| 6 | መቅድም ወርቁ | አቃቂ | ተበዳሪው | ለመኖርያ ቤት(ቢሾፍቱ ኮንዶሚኒየም ብሎክ 3/23 | ቢሾፍቱ | ጨለለቅ | DA/LB/B3/4TH/R23 | 66.67 | 2,000,100 | 22/12/18 | 5:00-6:00 | |
ማሳሰቢያ፡
- ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% (ሃያ አምስት በመቶ) በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ) አሰርተው ጨረታው በሚካሄድበት ዕለት ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ከላይ በተራ ቁጥር 1 -3 የተጠቀሱት ንብረቶች ጨረታ በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀንና ሰዓት ባለዕዳው ወይም ሕጋዊ ወኪሉ፣ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት የባንኩ ዋናው መ/ቤት ጊዜያዊ ጽ/ቤት በሚገኝበት ህንጻ ውስጥ ይካሄዳል።ከተራ ቁጥር 4-6 የተዘረዘሩት ንብረቶች ጨረታ ደግሞ በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀንና ሰዓት ባለዕዳዎች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው፣ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት ንብረቶቹ በሚገኙበት ግቢ ውስጥ ይካሄዳል፡፡ ተበዳሪው/አስያዡ በጨረታው ቀን ባይገኙም ሃራጁ በተያዘለት ቀን/ጊዜ ይካሄዳል።
- ከፍተኛ ዋጋ ላልሰጡ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል፡፡ከፍተኛ ዋጋ ላቀረበ ተጫራች ግን ባንኩ ዋጋውን የሚቀበል መሆን አለመሆኑን ጨረታው ከተደረገበት ቀን ቀጥሎ ባሉት አምስት የስራ ቀናት ውስጥ ለተጫራቹ ያሳውቃል፡፡
- የጨረታው አሸናፊ የሆነ ተጫራች የአሸናፊነት ደብዳቤ ከባንኩ ከተቀበለበት ቀን ጀምሮ የአሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 ቀናት ውስጥ ለባንኩ ገቢ በማድረግ ንብረቱን መረከብ ይኖርበታል፡፡
- ከላይ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ገቢ ለማያደርግ ተጫራች ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይደረጋል፡፡
- ከተገነባ ሁለት አመት ከሞላው መኖሪያ ቤቶች ውጭ ባሉ ንብረቶች ሽያጭ ላይ የተጨማሪ ዕሴት ታክስ የሚታሰብ ሲሆን ሁሉንም ንብረቶች በማስተላለፍ ሂደት ለመንግስት የሚከፈል ማንኛውንም ክፍያ ገዢ ይከፍላል፡፡
- ለተጨማሪ መረጃ፡፡- 22 ማዞርያቅርንጫፍ 011-1154-14-57፣አብዋሬ ገበያ ቅርንጫፍ 011-126-01-34፣ ካሜሮን አቬኑ ቅርንጫፍ 0116-66-24-29፣ አረካ ቅርንጫፍ 046-552-13-20፣ ፒያሳ ቅርንጫፍ 0111-11-94-54 ፣ አቃቂ ቅርንጫፍ 0114-34-07-23 ወይም የሕግ አገልግሎት 0115-57-00-75/0115570135 ብሎ መደወል ወይም በአካል ቀርቦ ማነጋገር ይቻላል፡፡
- ባንኩ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
አዋሽ ባንክ
