ላፍቶ ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ሚካኤል ቤተከርስቲያን ለመጠጥ የሚውል ጥልቅ የውሃ ጉድጓድ ለማሰራት ስራ የተሰማሩ ድርጅቶች በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል።
300ሜትር ጥልቅ የውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ
የጨረታ ማስታወቂያ
1. ላፍቶ ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ሚካኤል ቤተከርስቲያን ለመጠጥ የሚውል ጥልቅ የውሃ ጉድጓድ ለማሰራት ስራ የተሰማሩ ድርጅቶች በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል። ስለሆነም ከዚህ በታች የተገስጹትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተማራቾች በጨረታው መወዳደር ይችሳሱ።
2. ተጫራቾች በዘርፉ የተሰማሩና የታደሰ ንግድ ፈታድ ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ በመንግሰት የአቅራቢዎች የአገልግሎት ሰጪዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ መሆን አለባቸው ::
3. ተጫራቾች ማስታወቂያው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ቀንና ሰዓት ላፍቶ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የማይመለስ ብር 500.00 / አምስት መቶ ብር/ በመከፈል የጨረታ ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ።
4. ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ ላይ የተገለጸውን ለመጠጥ የሚውል ጥልቅ የውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ በሚመለከት የመወዳደርያ ሰነዳቸውን ዝርዝር በታሸገ ፖስታ ኦሪጂናል እና ኮፒ በጨረታ ሰነዱ ውስጥ በተገለጸው መሠረት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
5. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Security) ብር 20,000.00(ሃያ ሺህ ብር) ለ90 (ዘጠና) ቀን የአገልግሎት ጊዜ የሚቆይ የባንከ ከፍያ ትእዛዝ (CPO) ወይም የባንክ ጋራንቲ በላፍቶ ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ሚካኤል ቤተከርስቲያን ስም የተዘጋጀ ማቅረብ አለባቸው።
6. ጨረታው ነሀሴ 4 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ነሀሴ 4 ቀን 2018 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡30 ላፍቶ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ቢሮ ይከፈታል።
7. ገዥው የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ
8. የተጠበቀ ነው::
9. ተጫራቶች ተጨማሪ መረጃ ማግኘትከፈለጉ በስልከ ቁጥር 0948818283/0911245219 መደወል ይችላሉ።
ላፍቶ ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን
