የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የጨረታ ሰነድ ማስገቢያ ጊዜን በ7 (ሰባት) ተከታታይ ቀናት ለማራዘም ወስኗል፡፡
የጨረታ ጊዜ ማራዘሚያ ማስታወቂያ የጨረታ ቁጥር ኢፕ.ድ 001/2018
የግዥው ዓይነት የማተሚያ ማሽኖችን ከቅድመ ህትመት እስከ ድህረ ህትመት የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በጨረታ ቁጥር 001/2018 ለማተሚያ ማሽን (Printing Machine) ግዥ ያወጣውን ዓለም አቀፍ ጨረታ በተመለከተ፣ ከተወዳዳሪዎች በቀረበ የጊዜ ማራዘሚያ ጥያቄ መሠረት፣ በሕግና በግዥ መመሪያዎች መሠረት ገምግሞ የጨረታ ሰነድ ማስገቢያ ጊዜን በ7 (ሰባት) ተከታታይ ቀናት ለማራዘም ወስኗል፡፡
የተሻሻለ የጨረታ መርሃ ግብር
የቀድሞ የጨረታ ማስገቢያ ቀን: ሐምሌ 29 ቀን 2018 ዓ.ም
አዲስ የጨረታ ማስገቢያ ቀን ነሐሴ 6 ቀን 2018 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት
የጨረታ መከፈቻ ቀን: ነሐሴ 6 ቀን 2018 ዓ.ም. ከረፋዱ 4፡30 ሰዓት
ቦታ: የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት አቅርቦት መምሪያ፡፡
ከላይ ከተገለጸው የጊዜ ማራዘሚያ በስተቀር፣ በመጀመሪያው የጨረታ ሰነድ የተመለከቱ ሁሉም መስፈርቶች፣ የቴከኒከ መግለጫዎች፣ የውል ሁኔታዎች እና ሌሎች ድንጋጌዎች ሳይቀየሩ በሙሉ ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት
✨ messages.ai_summary
The Ethiopian Press Agency has extended the bid submission period by 7 consecutive days for its international tender (Ref. No. 001/2018) for the procurement of printing machines, from pre-press to post-press. The new submission deadline is Nehase 6, 2018 E.C. (August 12, 2026) at 4:00 in the morning, with bid opening the same day at 4:30 in the morning at the Agency's Supply Department; the previous deadline was Hamle 29, 2018 E.C. All other terms, technical specifications, and conditions remain unchanged.
