የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን በአቃቂ ቃሊቲ የሚገኘው 2B-G-10 ሁለገብ ህንፃ ባለበት ሁኔታ ህጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ላላቸው ድርጅቶች በየሁለት ዓመቱ በሚታደስ ውል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለቢሮ፣ ለመኖሪያ እና ተዛማጅ ለሆኑ አገልግሎቶች ማከራየት ይፈልጋል፡፡
የህንፃ ኪራይ ጨረታ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን በአቃቂ ቃሊቲ የሚገኘው 2B-G-10 ሁለገብ ህንፃ ባለበት ሁኔታ ህጋዊ የንግድ ሥራ ፈቃድ ላላቸው ድርጅቶች በየሁለት ዓመቱ በሚታደስ ውል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለቢሮ፣ ለመኖሪያ እና ተዛማጅ ለሆኑ አገልግሎቶች ማከራየት ይፈልጋል፡፡
በመሆኑም በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ማንኛውም ድርጅት ወይም ግለሰብ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሎት 15 (አስራ አምስት) ተከታታይ ስራ ቀናት ውስጥ ድርጅቶች ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መመዘኛዎች በማሟላት መወዳደርይችላሉ፡፡
1. አግባብነት ያለው የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ የንግድ ምዝገባ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብርየከፈሉ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፤
2. የተዘጋጀውንና የጨረታ ሠነድ የማይመለስ ብር 1,000.00 /አንድ ሺህ ብር/በመከፈል ከሐምሌ 24 ቀን 2018 ዓ.ም.እስከ ነሐሴ 18 ቀን 2018 ዓ.ም. ዘወትርከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋቱ 2፡30 እስከ ቀኑ 6፡30 እንዲሁም ከሠዓት ከቀኑ 7፡30 እስከ 11፡30 እንዲሁም ቅዳሜ ከጠዋቱ 2፡30 እስከ ቀኑ 6፡30 በቅሎ ቤት ከሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋ/መ/ቤት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው መግዛት ይችላሉ፤
3. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ቀናት ህንፃው የሚገኝበት ቦታ በአካል ቀርበው መመልከት ይችላሉ፤
4. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን እስከ ጨረታው መዝጊያ ዕለት እስከ ነሐሴ 18 ቀን 2018 ዓ.ም. ከጠዋቱ 4፡30 ሠዓት ድረስ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000.00 /አስር ሺህ ብር/ በሲ.ፒ.ኦ
1. ጌረታ ማስታወቂያ
2. ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንከ ዋስትና በኢትዮጵያ የንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን ስም አሰርተው ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ አለባቸው፤
6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የዋጋ ማቅረቢያ ቅጽ ሲሞሉ በግልጽ 15% የተጨማሪ እሴት ታክስ /NAT/ ማሳየት አለባቸው፤
7. ጨረታው ነሐሴ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4፡30 ሠዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዋናው መ/ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል፤
8. ተጫራቾች በመወዳደሪያ ሰነዳቸው የድርጅታቸውን ስም፣ ፊርማ እና ማህተም ማድረግ ይኖርባቸዋል፤ የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ላይ ስርዝ ድልዝ ካለው የተጫራቹን አጭር ፊርማ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፤
9. ጨረታው ከተከፈተ በኋላ በዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ላይ የሰጡትን ዋጋ መለወጥም ሆነ ማሻሻል አይችሉም፤
10. የጨረታው አሸናፊ ተጫራች አሸናፊነታቸው በተገለፀ በ 10 /አሥር/ የሥራ ቀናት ውስጥ በመቅረብ ውል መዋዋል ይኖርባቸዋል፡፡ በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውስጥ ቀርበው ካልተዋዋሉ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ገንዘብ ተወርሶ ኮርፖሬሽኑ ሌላ አማራጭ የሚወስድ ይሆናል፤
11. ኮርፖሬሽኑ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፤
12. ለማንኛውም ማብራሪያ በአካል በመቅረብ ወይም በስልክ ቁጥር፡- 0114-16-34-83 መጠየቅ ይቻላል፡፡
አድራሻ፡- በቅሱ ቤት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጠመንጃ ያዥ ቅርንጫፍ ፊት ስፊት
ስልክ ቁጥር፡- 0114-16-34-83
አዲስ አበባ-ኢትዮጵያ
የኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች ኮርፖሬሽን
