Tender Detail

Tender Details

  • Company የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ደቡብ ምዕራብ አዲስ አበባ ዲስትሪክት
  • Address ሜክሲኮ አልሳም ጨለለቅ ህንጻ 2ተኛ ወለል ላይ በሚገኘው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ደቡብ ምዕራብ አዲስ አበባ ዲስትሪክት : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: +251-11-558-6175
  • Website
  • Deadline03 Sep 2026, 12:00 PM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price
  • opening dateነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡00-6፡00
  • Categories Vehicles Rent , Vehicle

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ደቡብ ምዕራብ አዲስ አበባ ዲስትሪከት በሊዝ ፋይናንሲንግ መሰረት ገዝቶለት የነበረውን እና ከታች የተዘረዘረው የእርሻ መሳሪያ ግዴታቸውን በመወጣት ባለመቻላቸው ከአቶ አዱኛ ተስፋ መልሶ በመረከብ ባለበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡


የጨረታማስታወቂያ

 

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ደቡብ ምዕራብ አዲስ አበባ ዲስትሪከት በሊዝ ፋይናንሲንግ  መሰረት ገዝቶለት የነበረውን እና ከታች የተዘረዘረው የእርሻ መሳሪያ ግዴታቸውን በመወጣት ባለመቻላቸው ከአቶ አዱኛ ተስፋ መልሶ በመረከብ ባለበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

ተ.ቁ

የተከራይ ስም

በጨረታ የሚሸይዉ/የሚከራየዉ ንብረት የሚገኝበት ቦታ

የንብረቱ ዝርዝርና እይነት

 

የጨረታዉ መነሻ ዋጋ /በብር/

የጨረታ እይነትና ደረጃ

ጨረታዉ የሚካሄድበት ቀን ሰዓትና ቦታ

1

አዱኛ ተስፋዬ

ሸገር ከተማ አስተዳደር፥ ገላን ክ/ከተማ አትላስሪዞርት

ወረድ ብሎ፥የኢትዩጵያ ልማት ባንክ መጋዘን ግብ ዉስጥ

1. Tractor: (Brand: CASE IH-FARMALL noJX: Model: TTF 8045250.313T; Engine

Type: 37

Origin: Turkey, year 2023: Condition: Good); Needs Repair & Maintenance,

2. Disc Plough (Brand: OTOMA; Model: O/QD70/E: 4 Discs)---ብዛት1

 

5,193,750.00

የመጀመሪያ ድርድር ጨረታ

ነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ከረፋዱ 4፡00-6፡00ቦታብሎ፥የኢትዩጵያ ልማት ባንክ ደቡብ ምዕራብ አድስ አበባ ዲስትሪክት ሜክስኮ አልሳም ጨለለቅ ህንጻ 2ኛ ፎቅ በሚገኘዉ ብሮ፥  

 

 

 

1.     ከላይ የተገለፀውን ንብረት መግዛት ወይም መከራየት የሚፈልግ እካል (ግለሰብ፣ ተቋም ወይም አነስተኛና መካከለኛ ማሀበራት) የጨረታውን መነሻ ዋጋ 1/4 (25 በመቶ) በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ(CPO) በኢትዮጵያ ልማት ባንከ ስም በማዘገጀት በዲስትሪከቱ በተዘጋጀው ሰነድ መሰረት የሚገዙበትን ዋጋ እና የግገር ሁኔታ በመግለፅ በፖስታ በማሸግ ለዚሁ አላማ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ እስከ ነሐሴ 27 ቀን 2018 . ገቢ መደረግ ያለበት ሲሆን ከላይ በተጠቀሰው ቦታ እና ሰዓት ውድድሩ ይከፈታል።

2.     ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሀጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከላይ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ይከፈታል፤

3.     ንብረቱን ሙሉ በሙሉ በጥሬ ገንዘብ ለመግዛት ተወዳድሮ ያሸነፈ ተጫራች:-

3.1.         ቀሪውን ገንዘብ ተእታን ጨምሮ 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ይኖርበታል፡፡ የጨረታ አሸናፊው በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ቀሪውን ገንዘብ አጠቃሎ መክፈል ይኖርበታል፡፡የጨረታ አሸናፊው በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ቀሪውን ገንዘብ አጠቃሎ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ በሙሉ ለባንኩ ገቢ ይደረጋል፤

3.2.         ንብረቱን ከመረከቡ በፊት በዘርፉ ከቀረጥ ነጻ የመጠቀም መብት ማቅረብ ወይም መንግስት ከንብረቶቹ የሚፈለገዉን የጉምሩክ ቀረጥ እና ታክስ መክፈል ግደታ አለበት፥

4.     ንብረቱ በባንኩ ማሽነሪ ዱቤ ግዥ እና መሰረት የመከራየት ዕቅድ ያለዉ ተጫራች፥

4.1.         የባንኩን የማሽነሪ ኪራይ መሰረት ስለማሟላት በቅድሚያ ማረጋገጥ ይኖርበታል፥እንድሁም በባንክ ፖሊሲ እና መመሪያ መሰረት የሚያከናውነው የፕሮጀከት ጥናት የሚቀመጡ ቅድመ ሁኔታዎችን የማሟላት ግዴታ አለበት፤

4.2.         በባንኩ አሰራር መሰረት የሚጠበቅበትን ቅድሚያ ከፍያ 15 ተከታታይ ቀናት ዉስጥ በመከፈል የባንኩን የማሽነሪ ዱቤ ግዢ እና ኪራይ መስፈርት በማሟላት ውል መፈጸም ይኖርበታል። በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ግዴታውን ካልተወጣ የጨረታ አሸናፊነቱ ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ በሙሉ ለባንኩ ገቢ ይሆናል፤

5.     በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ (CPO) በባንኩ ማህተም ተረጋግጦ ይመለስላቸዋል፤

6.     ስለ እያንዳንዱ ንብረት ዝርዝርና ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ሜክሲኮ አልሳም ጨለለቅ ህንጻ 2 ወለል ላይበሚገኘው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ደቡብ ምዕራብ አዲስ አበባ ዲስትሪከት ማነጋገር ወይም በስልክ ቁጥር+251-11-558-6175 /091-74-35 02 በስራ ሰዓት ደውሎ ማነጋገር ይቻላል፤

7.     ንብረቶቹን ለመጎብኘት የሚፈልግ ከደቡብ ምዕራብ አዲስ አበባ ዲስትሪክት ጋር በመነጋገር አስቀድሞ ቀጠሮ በመያዝ መመልከት ይችላሉ፤

8.     የጨረታው አሸናፊ ከታወቀበት ጊዜ ጀምሮ የካፒታል ዕቃውን ለማስተዳደር ማለትም የመጠለያ ኪራይ፣ የጥበቃ ከፍያ እንዲሁም ተያያዥ ወጪዎችን የመሸፈን ግዴታ አለበት፤

9.     ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

የኢትዩጵያ ልማት ባንክ ደቡብ ምዕራብ አዲስ አበባ ዲስትሪክት

 

✨ messages.ai_summary
- The Development Bank of Ethiopia, South West Addis Ababa District, is auctioning a repossessed agricultural equipment package: a CASE IH-FARMALL tractor (Model TTF 8045250.313T, year 2023, Turkey, requires repair) and an OTOMA 4-disc plough (Model O/QD70/E). - The asset is located at the bank’s warehouse in Shagar City, Gelan Sub-city, Atlas Resort Woreda. Starting price is ETB 5,193,750.00. - Sealed bids must be received by Nehasse 27, 2018 E.C.; bid opening is on Nehasse 28, 2018 E.C. between 4:00 and 6:00 at the district office, Mexico Alsam Cheleleq Building, 2nd floor. - Bidders must provide a bank-guaranteed CPO for 25% of the starting price in the bank’s name. Cash buyers pay the balance including tax within 15 consecutive days; lease bidders must satisfy the bank’s machinery lease criteria.
Save Tender