ቦሌ ማተሚያ ኃ.የተ.የግ.ማህበር ኃ.የተ.የግ.ማህበር የተለያዩ የሲቲፒ ፕሌቶች፣ የልብስ ሳሙና፣ የእጅ/የገላ ሳሙና፣ ኦሞ፣ የመጸዳጃ ሶፍት እና ፈሳሽ ሳሙና/ላርጎ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የሀገር ውስጥ ግዢ ጨረታ ማስታወቂያ
ቦሌ ማተሚያ ኃ.የተ.የግ.ማህበር ኃ.የተ.የግ.ማህበር የተለያዩ የሲቲፒ ፕሌቶች፣ የልብስ ሳሙና፣ የእጅ/የገላ ሳሙና፣ ኦሞ፣ የመጸዳጃ ሶፍት እና ፈሳሽ ሳሙና/ላርጎ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
1. ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣ የቫት ተመዝጋቢ የምስከር ወረቀት፣ የንግድ ሰርቲፊኬት እና ሌሎችም የህጋዊነት ማረጋገጫ ሰነዶችን ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
2. ተጫራቾች በቅድሚያ የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ/ ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 101 በመከፈል ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 /አስራ አምስት/ ተከታታይ ቀናት ውስጥ ቦሌ መንገድ ከቶታል ነዳጅ ማደያ ዝቅ ብሎ በሚገኘው ቢሮአችን መግዛት ይኖርባቸዋል።
3. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የዋጋቸውን 2% በባንከ በተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ የባንክዋስትና በቅድሚያ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
4. ተጫራቾች ዶከመንቶቻቸውን በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ አዘጋጅቶ ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ድረስ በድርጅቱ የግዥ ከፍል ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፤
5. ተጫራቾች ለሚሳተፉበት እቃ ለጥራት ሙከራ የሚሆን ናሙና አስቀድሞ ወይም ጨረታው በሚከፈትበት እለት ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
6. ጨረታው በ15ኛ የስራ ቀን ከቀኑ 3፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ እለት በ3፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ የስብሰባ አድራሻ ይከፈታል።
7. ድርጅቱ ሌላ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
አድራሻ፡- ቦሌ ማተሚያ ኃ.የተ.የግ.ማህበር ኃ.የተ.የግ.ማህበር
አድራሻ ፡- 01115 15 50 05/0115 51 88 72
ፋክስ .... 0115 51 86 96
ፖ.ሳ.ቁጥር………2365
ቦሌ መንገድ ከቶታል ነዳጅ ማደያ ዝቅ ብሎ
አዲስ አበባ
ቦሌ ማተሚያ ኃ/የተ/የግ/ማህበር
