Tender Detail

Tender Details

  • Company የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ገንዘብ ቢሮ
  • Address ሐዋሳ ከተማ ፡ ሲዳማ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 046-212-11-20
  • Website
  • Deadline07 Sep 2026, 5:00 PM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price100.00/ አንድ መቶ/ ብር
  • opening dateበ11ኛው ቀን ከጠዋቱ በ5፡00 ሰዓት
  • Categories Printing And Publishing

በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ገንዘብ ቢሮ የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ከዚህ በታች የተገለጹትን ህትመቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሳተም ይፈልጋል።


የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 001/2019

 

በሲዳማ ብሔራዊ ከልላዊ መንግስት ገንዘብ ቢሮ የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ከዚህ በታች የተገለጹትን ህትመቶችበግልጽ ጨረታአወዳድሮ ለማሳተም ይፈልጋል።

ተ.ቁ

 

የህትመቱ ዓይነት

 

መለኪያ

 

ብዛት

 

1

 

የገቢ ደረሰኝ ለእርሻ ስራ አገልግሎት B/SH/7A መሂ/7ሀ

 

ጥራዝ

 

18,000

 

2

 

የገቢ ደረሰኝ ለመ/ቤት አገልግሎት B/SH/B መሂ/ለ

 

ጥራዝ

 

90,000

 

3

 

የገቢ ደረሰኝ ለታክስ አገልግሎት B/SH/7C መሂ/7ሐ

 

ጥራዝ

 

90,000

 

4

 

የገንዘብ ዝውውር ክፍያ ወጪ ማስመስከሪያ መሂ/7/1

 

ጥራዝ

 

40,550

 

5

 

የገቢ ማጠቃለያ ደረሰኝ  B/SH/64 መሂ/64

 

ጥራዝ

 

8,000

 

6

 

የከተማ ሕብረተሰብ ተሳትፎ ደረሰኝ ሞዴል ገ/ሕ/1

 

ጥራዝ

 

1,000

 

7

 

የገጠር ሕብረተሰብ ተሳትፎ ደረሰኝ ሞዴል ገ/ሕ/2

 

ጥራዝ

 

1,400

 

8

 

የሂሳብ ምዝገባ ማዘዣ ME/H11/9(መሂ/9)

 

ጥራዝ

 

25,000

 

9

 

የማዕድን ምርት ግብይት መቆጣጠሪያ ደረሰኝ SH/W/1ማኢ/1

 

ጥራዝ

 

2,000

 

10

 

የሂሳብ ሰነዶች መረካከቢያ መሂ/42

 

ጥራዝ

 

30,000

 

11

 

የበጀት ወጪ ሂሳብ ተቀጽላ ሌጀር ካርድ መሂ 16/1

 

ብትን

 

55,000

 

12

 

የሂሳብ ሌጀር ካርድ መሂ/17/1

 

ብትን

 

20,000

 

13

 

የበጀት ሌጀር ካርድ መሂ/59

 

ብትን

 

1,500

 

14

 

የሰራተኞች ቋሚ እቃዎች መቆጣጠሪያ ካርድ

 

ብትን

 

25,000

 

15

 

እስቶክ ካርድ

 

ብትን

 

30,000

 

16

 

ቢን ካርድ

 

ብትን

 

31,000

 

17

 

የጥቃቅን ወጪ መዝገብ  Me/Hll/60(መሂ/6o)

 

መዝገብ

 

5,000

 

18

19

 

የዕቃ ገቢና ወጪ መዝገብ ሞዴል 70ሀ

ለየክፍሉ የተሰጡ ዕቃዎች መመዝገቢያ መዝገብ ሞዴል 70ለ

 

መዝገብ

መዝገብ

 

1,000

1,000

 

20

 

የገቢ ማጠቃለያ ደረሰኝ በገቢ ዐይነት መሂ/65

 

ጥራዝ

 

1000

 

21

 

የተፈጸሙ ግዥዎች መመዝገቢያ መዝገብ

 

ጥራዝ

 

1000

 

22

 

የሒሳብ እንቅስቃሴ መዝገብ መሂ/12

 

ጥራዝ

 

1,000

 

23

 

የወረዳ ገቢ ደረሰኝ (መዐጤመ)

 

ጥራዝ

 

500

 

24

 

የቀበሌ ገቢ ደረሰኝ (መዐጤመ)

 

ጥራዝ

 

20,000

 

25

 

የክፍያ ሰነድ (መዐጤመ)

 

ጥራዝ

 

500

 

26

 

የተጠቃለለ የገቢ ደረሰኝ (መዐጤመ)

 

ጥራዝ

 

500

 

27

 

የሂሳብ ምዝገባ ማዘዣ (መዐጤመ)

 

ጥራዝ

 

500

 

28

 

የሂሳብ እንቅስቃሴ መዝገብ (መዐጤመ)

 

ጥራዝ

 

500

 

29

 

ሌጀር ካርድ (መዐጤመ)

 

ብትን

 

500

 

30

 

የእጅ በጅ ሽያጭ ደረሰኝ

 

ጥራዝ

 

100,000

 

 

ስለዚህ በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች፡-

1.      በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ።

2.    ተጨማሪ እሴት ታከስ ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ።

3.    በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችሉ።

4.    የግብር ከፋይነት ሰርተፍኬት /Tin Number/ ያላቸው።

5.    የዘመኑን ግብር ለመክፈላቸው ከሚመለከተው አካል የተሰጣቸው የግብር ከፋይነት ሰርተፍኬት

6.    ማንኛውም ተጫራች የንግድ ፍቃዱን በማቅረብ ለጨረታው የተዘጋጀውን ሰነድ ሀዋሳ በሚገኘው የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ገንዘብ ቢሮ የመንግስት ግዥ ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ቢሮ ቁጥር 307 የማይመለስ 100.00/ አንድ መቶ/ ብር በመክፈል መግዛት ይችላሉ።

7.    ጨረታው በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት አየር ላይ ይውላል።

8.    ተጫራቾች የጨረታ መወዳደሪያ ሀሳባቸውን ጋዜጣው ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ መጨረሻው 10ኛ ቀን ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ድረስ ቢሮ ቁጥር 307 ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።

9.    ጨረታው አየር ላይ መቆያ ጊዜው ባበቃበት 10ኛው ቀን ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ታሽጎ በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ በ5፡00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ ጨረታው የሚከፈትበት የመጨረሻ ቀን በዓል፣ቅዳሜ ወይም እሁድ የሚውል ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ከላይ በተገለጸው ተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል።

10.   ተጫራቾች 50,000/ሃምሳ ሺህ/ ብር የጨረታ ማስከበሪያ ማስያዝ አለባቸው።

11.    ቢሮው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።

ለተጨማሪ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር፡-0911179366/0920174943 መደወል ይችላሉ።

 

የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ገንዘብ ቢሮ /ሀዋሳ/

✨ messages.ai_summary
Open tender for printing various government revenue receipts, payment vouchers, ledger cards, and accounting registers. Bidders must be registered suppliers with valid business licenses, VAT registration, and tax clearance certificates.
Save Tender