በአዲስ አበባ ከተማ አስተደዳር በለሚ ኩራ ክ/ከተማ በወረዳ 10 ት/ጽ/ቤት የጋራ ጉሪ የመ/ደ/ትቤት ለ2018 ዓ.ም ለሁለተኛ ዙሪ የትምህርት ዘመን ለስራ የሚያስፈልጉ እቃዎች ማለትም ሎት1 የትምህርት እቃዎች፣ 2 የጽዳት እቃዎች፣ ሎት 3 የደንብ ልብስ ፍራሽና አልጋ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።