Tender Detail

Tender Details


በአዲስ አበባ ከተማ አስተደዳር በለሚ ኩራ ክ/ከተማ በወረዳ 10 ት/ጽ/ቤት የጋራ ጉሪ የመ/ደ/ትቤት ለ2018 ዓ.ም ለሁለተኛ ዙሪ የትምህርት ዘመን ለስራ የሚያስፈልጉ እቃዎች ማለትም ሎት1 የትምህርት እቃዎች፣ 2 የጽዳት እቃዎች፣ ሎት 3 የደንብ ልብስ ፍራሽና አልጋ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


የግዥ ጨረታ መስታወቂያ

 

በአዲስ አበባ ከተማ አስተደዳር በለሚ ኩራ /ከተማ በወረዳ 10 //ቤት የጋራ ጉሪ የመ//ትቤት 2018 . ለሁለተኛ ዙሪ የትምህርት ዘመን ለስራ የሚያስፈልጉ እቃዎች ማለትም ሎት1 የትምህርት እቃዎች 2 የጽዳት እቃዎች ሎት 3 የደንብ ልብስ ፍራሽና አልጋ በጨረታ ዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

በጨረታው ለመሣተፍ የምትፈልጉ ተጫቾች፡-

1.     ለተጠቀሱት እቃዎች በዘርፉ የንግድ ስራ ላይ የተሰመሩ መሆን አለባቸዉ፤

1.1    በዘመኑ/2018 የታደሰ ንግድ ፍቃድና በአቅራቢነት የተመዘገቡበት የምዝገባ ሰርትፊኬት ያላቸው የዘመኑን ግብር ስለ ፍላቸው ከመሚለከተዉ አካል መረጃ ማቅረብ የሚችሉ የተጨማሪ እሴት ተመዝጋቢ ከሆኑ ሰርትፊኬት ማቅረብ የሚችሉ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥርቲን ሰርትፍኬት/ያላቸው

1.2    ማንኛውም ተጫራች ከላይ የተዘረዘሩትን ሰነዶች ኦሪጅናልና ኮፒ ለየብቻ ከጨረታ ሰነዱ ጋር የማያ በፖስታ በማሸግ ማስገባት አለበት፡፡ ተጫራቾች በአዲስ አበባ ከተማ ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ድረ ገጽ በአቅራቢዎች በተዘጋጀ ፍል የተመዘገቡ መሆን አለባቸው ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ሰነድ /ቢድ ቦንድ/ የኢትዮጽያ ብር ሰባት ሺህ /7,000/ብር በባን ፍያ ማዘዣ (..) ከኦሪጅናል ጨረታ ሰነዱ ጋር ታሸጎ መቅረብ አለበት፡፡

1.     ተጫራቾች በአማርኛ ቋንቋ የተዘገጃዉን የጨረታ ሰነድ ጨረታዉ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት አስር ተከታታይ የስራ ቀናት ከት/ቤቱ ቢሮ ቁጥር) ማይመለስ 200 /ሁለት መቶ ብር/ በመከፋል በመግዛት የሚጫረቱበት ዋጋ በሰነዱ ላይ በመሙላት ለዚሁ በተዘገጀዉ ሳጥን ዉስጥ ኮፒና ኦሪጂናል ለየብቻ ማስገባት አለባቸው

2.     ተጫራቾች ከሎት 1 እስከ ሎት 3 መጫረት ወይም መርጠዉ አንዱን ወይም ሁለቱን መጫረት ይችላሉ ነገርግን ከያንዳነዱ ሎት እቃዎች መራርጦ ለተወሰኑት እቃዎች ብቻ ዋጋ ማቅረብ ተቀባይነት የለውም

3.     ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለአስር ተከታታይ የስራ ቀናት ፍት ሆኖ በአስረኛ ቀን 830 (ስምንት ሰዓት ተኩል) ታሽጎ በእለቱ 900 (ዘጠኝ ሰዓት) ጫራቾ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በይፋ ይከፈታል፡፡

4.     /ቤቱ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

5.     ተጨማሪ ማብራሪያ ለሚፈለጉ በአካል በመቅረብ ወይም በስልክ ቁጥር 0118932689 ደወለዉ መጠየቅ ይችላል፡፡

2.     የጋራ ጉሪ 1 ደረጃ /ቤት በግልጽ ጨረታ የተለያዩ የጽዳት ዕቃ፣ የትምህርት እቃዎችና ደንብ ፍራሽና አልጋ በሠንጠረዥ በቀረበው መሰረት የምትጨረቱበትን ዋጋ ሞልተችው እንዲትወዳደሩ ይጋብዛል፡፡

 

ኩራ /ከተማ በወረዳ 10 //ቤት የጋራ ጉሪ የመ///ቤት

Save Tender