በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በወረዳ 03 ብርሃንና ሰላም አንደኛና መካከለኛ ደ/ት/ቤት ለ2018 ዓ.ም የትምህርት ሥራ የሚያስፈልጉ ዕቃዎችን ሎት 1 ደንብ ልብስ ሎት 2 የስፌት ዋጋ ሲፒኦ ሎት 3 የፅህፈት መሳሪያ ሎት 4 የህክምና ዕቃዎች ሎት 5 የፅዳት ዕቃዎች ሎት 6 የተለያዩ መሳሪያዎች ሎት 7 የማሸነሪ መሳሪያዎች ሎት 8 ልዩ ልዩ ውጤቶች ሎት 9 የጥገና ዕቃዎች ሎት 10 ቋሚ ዕቃዎች ሎት ከ አላቂ የትምህርት ዕቃዎች ሎት 12 የህትመት ስራዎች ሎት 13 ተገጣጣሚ የቢሮ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡