በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀዲያ ዞን ሆሳዕና ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ከመደበኛ ከካፒታል እና ከውስጥ ገቢ በ2018 በጀት ዓመት ላይ የሥልጠና ዕቃ መግዛት ይፈልጋል።