የቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 12 ጃ/አ//ት/ቤት ለ2018 በጀት ዓመት ለአንደኛ ዙር ግዥ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ሎት1 የጽሕፈት እቃዎች : ሎት 2 የዕዳት እቃ፤ ሎት 3 የኤሌክትሮኒክስ እታ፡ ሎት 4 ፈርኒቸር እቃዎች፣ ሎት 5.የሕንፃ መሳሪያ ፣ ሎት 6 የደንብ ልብስ ፣ ሎት 7 የ ስፖርት ትጥቅ ፣ ሎት 8 የህትመት ፣ ሎት 9 የኤሌክትሮኒከስ ጥገና ፣ሎት 10 የህከምና እቃ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡