በአዲስ አበባ አስተዳደር በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወ 04 አራብሳ ጤና ጣቢያ ከዚህ በታች ለተዘረዘሩት ሎት 1. የቋሚ ንብረት፣ ሎት 2. ቋሚ አላቂ ንብረት፤ ሎት 3. የፅዳት እቃዎች፤ ሎት 4. የሰራተኛ ደንብ ልብስ፣ ሎት 5. የህትመት ስራዎች፤ ሎት 6. የህክምና መገልገያ መሳሪያ እና መድሀኒት፤ 7. የጥገና መሳሪያዎች እና ሎት 8. የደንብ ልብስ ስፌት ሎት 9. በቴከኖሎጂ የተደገፈ አገልግሎት/network infrastructure/፤ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።