በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በሰሜን ሸዋ ዞን የመሀል የሜዳ ከተማ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት የG+3 ህንፃ ግንባታ የዲዛይን ሥራ አማካሪ ድርጅት አገልግሎት ግዥ ለመፈፀም ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።