በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የሀ/ማርያምቴ/ሙ/ማ/ኮሌጅ የፅህፈት መሳሪያ፣ የኢሌክትሮኒክስ ማስተማሪያ እቃ፣ የኮንስትራክሽን ማስተማሪያ፣ የዕዳት እቃ፣ የማሽን ትምህርት ማስተማሪያ እቃ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።