በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ሚዳ ወረሞ ወረዳ በመራኛ ከተማ መሪ ማዘጋጃ ቤት 2018 በጀት አመት በከተማዋ ውስጥ ለሚሰራው የውስጥ ለውስጥ መሰረተ ልማት ስራዎች ከዚህ በታች የተዘረዘረውን 1ኛኤከስካቫተር፣2ኛ ግሬደር፣3ኛ ሮሎ፣4ኛ ሲኖትራክ 5ኛ የውሃ ቦቲ እያንዳንዳቸው ከ2017 እ.ኤ.አ ወዲህ የገባ በግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ እወዳድሮ ለመከራየት ወይም ለማሰራት ይፈልጋል።