የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የትምህርትና ስልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን በ2018 ዓ.ም ለቢሮ አገልግሎት የሚውል ዕቃዎችና አገልግሎቶች፣ ውሃ፣ የአየር ሰዓት እና የጥናትና ምርምር አገልግሎት ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡