በማዕከላዊ አ.ትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት የውሃ፣ መስኖና ማዕድን ልማት ቢሮ በ2018 በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የተለያዩ ሎቶችን በመደበኛ በጀት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡