የፍ/ሰላም መም/ትም/ ኮሌጅ አገልግሎት የሚውሉ አቅርቦቶችን ማለትም ሎት 1 የፅህፈት መሳሪያዎች፣ ሎት 2 ኮምፒውተርና ተዛማጅ፣ ሎት 3 የጽዳት ዕቃዎች፣ ሎት 4 የስፖርት ዕቃዎች፣ ሎት 5 የህንፃ ዕቃዎች፣ ሎት 6 የመኪና ዕቃዎች፣ ሎት 7 የሙዚቃ መሣሪያዎች፣ ሎት 8 ቁሳቁስና ተገጣጣሚ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡