Tender Detail

Tender Details


የፍ/ሰላም መም/ትም/ ኮሌጅ አገልግሎት የሚውሉ አቅርቦቶችን ማለትም ሎት 1 የፅህፈት መሳሪያዎች፣ ሎት 2 ኮምፒውተርና ተዛማጅ፣ ሎት 3 የጽዳት ዕቃዎች፣ ሎት 4 የስፖርት ዕቃዎች፣ ሎት 5 የህንፃ ዕቃዎች፣ ሎት 6 የመኪና ዕቃዎች፣ ሎት 7 የሙዚቃ መሣሪያዎች፣ ሎት 8 ቁሳቁስና ተገጣጣሚ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

 

የፍ/ሰላም መም/ትም/ ኮሌጅ አገልግሎት የሚውሉ አቅርቦቶችን ማለትም ሎት 1 የፅህፈት መሳሪያዎች፣ ሎት 2 ኮምፒውተርና ተዛማጅ፣ ሎት 3 የጽዳት ዕቃዎች፣ ሎት 4 የስፖርት ዕቃዎች፣ ሎት 5 የህንፃ ዕቃዎች፣ ሎት 6 የመኪና ዕቃዎች፣ ሎት 7 የሙዚቃ መሣሪያዎች፣ ሎት 8 ቁሳቁስና ተገጣጣሚ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ በዚህ ጨረታ መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች፡-

  1. በዘርፉ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና ፈቃዱ በዘመኑ 2018 . የታደሰ መሆን አለበት፤ የግብርከፋይ መለያ ቁጥር ወይም ቲን ነምበር ያላቸው መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
  2. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ቁጥር 1 የተጠቀሱትን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው።
  3. የግዥው መጠን 200,000 /ሁለት መቶ ሺህ ብር/ በላይ ከሆነ ተጨማሪ እሴት ታክስ / ቫት ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ።
  4. የጨረታ ሰነዱ መሸጫ ለእያንዳንዱ ሎት ብር 100 /አንድ መቶ ብር/ ሲሆን በኮሌጁ ///አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 3 የጨረታ ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ፡፡
  5. የሚገዙ ዕቃዎችን ዝርዝርና መግለጫ ስፔስፊኬሽን ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል።
  6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ፣ ለሚወዳደሩበት በእያንዳንዱ ሎት ብር 10,000.00 /አስር ሺህ/ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ /ያዥ ላይ ደረሰኝ በመቁረጥ ፎቶ ኮፒ በማድረግ ፖስታው ላይ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል።
  7. ማንኛውም ተጫራች ጨረታውን በአንድ ወይም በአንድ ወጥ በሆነ ሁለት ቅጂዎች ማለትም ዋናና ቅጅ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በፍ/ሰላም መም/ትም ኮሌጅ የጨረታ ሳጥን ውስጥ ዘወትር በስራ ሠዓት ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናት ማስገባት አለባቸው።
  8. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ 16ኛው ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በፍ/ሰላም መም/ትም ኮሌጅ // አስ/ቡድን ሂደት ቢሮ ቁጥር 7 ከጠዋቱ 330 ታሽጎ በዚሁ ዕለት 400 ሰዓት ይከፈታል። ዕለቱ የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው ቀን ይከፈታል፡፡ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በራሳቸው ምክንያት ባይገኙ ጨረታውን ከመከፈት አያስተጓጉለውም፣
  9. ተጫራቾች ሞልተው በሚያቀርቡት ሰነድ የባለቤትነት ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸውን ፊርማና ማህተም ያለበት መሆን አለበት።
  10. ተጫራቾች ተወዳድረው የሚያሸንፏቸውን ዕቃዎች በራሳቸው ሙሉ ወጪ /ሰላም መም/ትም ኮሌጅ ንብረት ክፍል ድረስ በማቅረብ ገቢ ያደርጋሉ፡፡ እንዲሁም መስሪያ ቤቱ 20% የመቀነስ የመጨመር መብት አለው።
  11. በጨረታው አሸናፊ የሆነ አቅራቢ ውል ማስከበሪያ የዕቃውን ጠቅላላ ዋጋ 10% በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ማሲያዝ ይኖርበታል፡፡
  12. በማስታወቂያው ያልተገለፁ ነገሮች በግዥ መመሪያው መሰረት ተፈፃሚ ይሆናሉ።
  13. አሸናፊ የሚመረጠው ከጨረታ ሰነድ ጋር አብሮ በተያያዘው ዝርዝር ስፔስፊኬሽን መግለጫና በሚቀርበው ዝቅተኛ ዋጋ ሆኖ መስሪያ ቤቱን በሚጠቅም መሰረት ይሆናል።
  14. /ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፤
  15. በጨረታው መካፈል የሚፈልጉ ተጫራቾች ተጨማሪ ማብራሪያ ቢፈልጉ /ሰላም መም/ትም/ኮሌጅ ///አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 7 በመምጣት ወይም 058 775 02 54 058 775 1270 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ።

 

የፍ/ሰላም መም/ትም/ኮሌጅ

 

Save Tender