የሀዲያ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ለሀዲያ ባህል ዘመን መለወጫ ያሆዴ በዓል ለማከበር ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛትና ለመከራየት ይፈልጋል፡-
Procurement of Electronics Equipment
የተሰያዩ አይነት የማርሽ ባንድ ዕቃዎች ግዥ
የወላይታ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በ2019 በጀት ዓመት በዞን ማዕከል ውስጥ ለሚገኙ ሴክተርመ/ቤቶች ከዚህ በታች በሎት የተጠቀሱ ዕቃዎች እና አገልግሎት ግዥ በዘርፉ ከተሰማሩ አቅራቢዎች ለመፈጸም ይፈልጋል፡፡
አዲስ ሚዲኣ ኔትዎርክ ለአማርኛ መዝናኛ ዘመናዊ ሙሉ ባንድ፥ የመድረክ ግንባታ ከነ ላይት ስሲተሙ፥የሆቴል አገልግሎት በግልፅ ጨረታ ተጫራቾችን አወዳድሮ ለመግዛት የዕጸኀዕጘዓኀዕ።
ፀደይ ባንክ አ.ማ ከስር በሰንጠረዡ የተገለፁትን ዕቃዎችን ግዥ ለመፈፀም ፈቃድ ያላቸውን ተጫራቾች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ከልል መንግሥት ፖሊስ ኮሚሽን ለ2019 በጀት ዓመት የከልሉ ፖሊስ ኮሚሽን በአዲስ መልከ ለተዋቀረው የማርሽ ባንድ የሚያስፈልጉ ልዩ ልዩ የማርሽ ባንድ የሙዚቃ መሳሪያዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በደ/ምዕ/ኢ/ሕ/ክ/መንግስት የቤንች ሸኮ ዞን ፋይናንስ መምሪያ በ2018 በጀት ዓመት በዞኑ ውስጥ ለሚገኙ ሴ/መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል ግዥ ሎት 1፡- የሻይ ቡና መስተንግዶ አገልግሎት ግዥ፣ ሎት 2፡- ለፖሊስ አባላት ብርድ ልብስ ግዥ፣ ሎት 3፡-የሙዚቃ መሳሪያ በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
The Sandford International School hereby invites potential interested bidders to submit their bid proposal for the supply, delivery, and installation of the following list of different materials for its educational purpose.
አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ የተለያዩ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ ተጫራቾችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
የአዲስ አበባ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽሕፈት ቤት ለጽ/ቤቱ አገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘሩትን ዕቃዎች እና አገልግሎቶች በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
FDRE Ministry of National Defense Procurement Directorate (MOND-PD) invites all interested and eligible bidders by this International Open Tender for the procurement of Musical Instruments, Marching Band Equipment, Accessories, and Audio-Lighting Systems
በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የትምህርት ቢሮ ከዚህ በታች በመደበኛ በጀት በአዳራሽ ላይ የሚገጠም ድምጽ መሳሪያ ግዥ እና የኤሲ ግዥ ለማከናወን ሕጋዊ ድርጅቶችን አወዳድሮ በግልጽ ጨረታ ዘዴ መግዛት ይፈልጋል።
በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የአዳማ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ጽ/ቤት በከተማው መስተዳድር ስር ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች የሙዚቃ መሳሪያዎችን፣ የሰራተኞች የደንብ ልብስ፣ የፈርኒቸር ዕቃዎችን፣ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን እና የተለያዩ ችግኞችን በ2018 በጀት አመት በዘርፉ ከተሰማሩ አቅራቢዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የደ/ም/ዕ/ኢ ሕዝቦች ክልል መንግስት ፖሊስ ኮሚሽን ለመንግስታዊ ስራ የሚውሉ ሎት 01 የማርሽ ባንድ የመዚቃ መሳሪያ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ፐብሊክ ሰርቪስ የሰው ሀብት ልማት ጽ/ቤት ስር ላለው ባህልና ኪነ- ጥበብ ጽ/ቤት በ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት የሚያስፈልጋቸውን የሙዚቃ መሳሪያ፣ የባህል ቡድን አልባሳት፣ የልጆች መጫወቻ እና የካፍቴሪያ መግዛት ይፈልጋል።
የአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ነገሮች በግልፅ ጨረታ ተጫራቾችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የፍ/ሰላም መም/ትም/ ኮሌጅ አገልግሎት የሚውሉ አቅርቦቶችን ማለትም ሎት 1 የፅህፈት መሳሪያዎች፣ ሎት 2 ኮምፒውተርና ተዛማጅ፣ ሎት 3 የጽዳት ዕቃዎች፣ ሎት 4 የስፖርት ዕቃዎች፣ ሎት 5 የህንፃ ዕቃዎች፣ ሎት 6 የመኪና ዕቃዎች፣ ሎት 7 የሙዚቃ መሣሪያዎች፣ ሎት 8 ቁሳቁስና ተገጣጣሚ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የደ/ምዕ/ኢ/ሕዝቦች ክልል መንግስት ፖሊስ ኮሚሽን ለመንግስታዊ ስራ የሚውሉ ሎት 01 የማርሽ ባንድ ሙዚቃ መሳሪያ፣ ሎት 02 ወታደራዊ ደንብ ልብስ እና ሎት 03 የፅህፈት መሳሪያ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የአዲስ ሚዲያ ኔትወርክ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ነገሮች በጨረታ ቁጥር አ.ሚ.ኔ.በ.ግ.ጨ. 007/2018 ዓ.ም በግልፅ ጨረታ ተጫራቾችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።