Tender Detail

Tender Details


የአዲስ አበባ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽሕፈት ቤት ለጽ/ቤቱ አገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘሩትን ዕቃዎች እና አገልግሎቶች በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


የብሔራዊ ግልጽ ረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር- /////-02/2018

 

የአዲስ አበባ ብልጽግና ፓርቲ /ጽሕፈት ቤት ለጽ/ቤቱ አገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘሩትን ዕቃዎች እና አገልግሎቶች በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

·        ሎት፡ 1 የጽሕፈት መሳሪያ እቃዎች

·        ሎት፡ 2 አይሲቲ እቃዎች

·        ሎት፡ 3 የዲኮር አገልግሎት

·        ሎት፡ 4 የሳውንድ ሲስተም ኪራይ አገልግሎት

·        ሎት: 5 የህትመት አገልግሎት

·        ሎት፡ 6 የድንኳን ወንበር እና ጠረጴዛ ኪራይ አገልግሎት

·        ሎት: 7 የቧንቧ እቃዎች

·        ሎት፡ 8 የኤሌክትሪክ እቃዎች

·        ሎት፡ 9 የአዳራሽ ጥገና እና እድሳት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾችን በጨረታው እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡

1.1   የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና በዘርፉ የታደሰ ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ

1.2   የንግድ ምዝገባ ምስ ወረቀት ያላቸው

1.3   የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው

1.4   የተጨማሪ እሴት ከፋይነት የተመዘገቡ እና ሰርተፊኬት ያላቸው

1.5   በግዥ ኤጀንሲ አቅራቢዎች ሊስት የተመዘገቡ እና ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችሉ

1.6   ከግብር ሰብሳቢ መሥሪያ ቤት ስለ ግብር አከፋፈል የሚገልጽ በጨረታ ላይ ለመሳተፍ የሚያስችል የታ ሊራንስ ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል

1.     ተጫራቾች የጨረታ ሠነዱን የማይመለስ 400.00 (አራት መቶ) ብር በመፈል ትራፊክ /ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ በሚገኘው የድርጅቱ /ቤት ስድስተኛ /6/ ፎቅ ቢሮ 6-03 በግንባር በመቅረብ ይህ ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ መግዛት ይችላሉ፡፡

2.     ተጫራቾች ለእያንዳንዱ ሎት ከዚህ በታች በተዘረዘረው መሠረት የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡

 

 

.

የግዥው አይነት

የሲፒኦ መጠን

የቆይታ ጊዜ

1

የጽሕፈት መሳሪያ እቃዎች

10,000

የ1 ጊዜ ግዥ

2

አይሲቲ እቃዎች

20,000

>> 

3

የዲኮር አገልግሎት

50,000

ውል ታስሮ 1 ዓመት የሚቆይ

4

የሳውንድ ሲስተም ኪራይ አገልግሎት

50,000

ውል ታስሮ 1 ዓመት የሚቆይ

5

የህትመት አገልግሎት

50,000

ውል ታስሮ 1 ዓመት የሚቆይ

6

የድንኳን ወንበር እና ጠረጴዛ ኪራይ አገልግሎት

30,000

ውል ታስሮ 1 ዓመት የሚቆይ

7

የቧንቧ እቃዎች

10,000

1 ጊዜ ግዥ

8

የኤሌክትሪክ እቃዎች

10,000

1 ጊዜ ግዥ

9

የአዳራሽ ጥገና እና እድሳት

50,000

1 ጊዜ ግዥ

 

3.     ጨረታውን ያላሸነፉ ድርጅቶች ያስያዙት ሲፒኦ ተመላሽ ይደረግላቸዋል። አሸናፊ ድርጅቶች አሸናፊነታቸው እንደተረጋገጠ የውል ማስከበሪያ ከጠቅላላው ዋጋ 10% ማስያዝ አለባቸው

4.     ተፈላጊውን የጥራት ደረጃ ያልጠበቀ ዕቃ ማቅረብ ከአቅራቢነት ያሰርዛል።

5.     ስርዝ ድልዝ ያለው የጨረታ ሠነድ ከውድድር ውጪ ይሆናል፡፡

6.     ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ሎት በመለየት ዋጋቸውን ጨረታ ሠነዱ ላይ በተዘጋጀው የዋጋ መሙያ ላይ ብቻ ከቫት በፊት እና በኋላ ነጠላ ዋጋ በመሙላት እና አሪጅናል እና ኮፒውን በተለያየ ፖስታ እንዲሁም ቴክኒካል ሠነድ ከሲፒኦ ጋር ኦሪጅናል እና ኮፒውን ለብቻ በማሸግ ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይጠበቅባቸዋል። ቴክኒካል እና ፋይናንሻል ሰነድ 1 ፖስታ ማሸግ ከጨረታ ውጪ ያደርጋል

7.     ተጫራቾች ለሚወዳደሩባቸው ዕቃዎች በሙሉ ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ናሙና ማቅረብ ያለባቸው ሲሆን የአይሲቲ እቃዎች ላይ የሚወዳደሩ ተጫራ ፋይናንሻል እና ኒካል ሠነዶቻቸውን በተለያየ ፖስታ በመለየት ማቅረብ አለባቸው፡፡

8.      ከጨረታ ሠነዱ ውጪ ተሞልቶ የሚቀርብ ዋጋ ተቀባይነት አይኖረውም።

9.      ጨረታው ለተከታታይ 10 የሥራ ቀናት በአየር ላይ ከዋለ በዋላ 11ኛው ቀን 400 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ ቀን 430 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በጽ/ቤቱ 7 ፎቅ በግልጽ ይከፈታል። የጨረታ ፈቻ ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡

10. የጨረታ ሂደቱን ለማዛባት የሚሞክሩ ተጫራቾች ከውድድር ውጪ ይሆናሉ፡፡

11. አንዱ ድርጅት በሰጠው ዋጋ ላይ ተንተርሶ ዋጋ መስጠት አይቻልም፡፡

12. /ቤቱ ጨረታውን በሙሉም ይሁን በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

ለበለጠ መረጃ

ስልክ ቁጥር: 011-6-67-44-30 ደው መጠየቅ ይችላ

 

የአዲስ አበባ ብልፅግና ፖርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት

Save Tender