የደ/ምዕ/ኢ/ሕዝቦች ክልል መንግስት ፖሊስ ኮሚሽን ለመንግስታዊ ስራ የሚውሉ ሎት 01 የማርሽ ባንድ ሙዚቃ መሳሪያ፣ ሎት 02 ወታደራዊ ደንብ ልብስ እና ሎት 03 የፅህፈት መሳሪያ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የሀገር አቀፍ ግልፅ ጨረታ
ግ/ጨ/ቁ/001/2018ዓ.ም
የደ/ምዕ/ኢ/ሕዝቦች ክልል መንግስት ፖሊስ ኮሚሽን ለመንግስታዊ ስራ የሚውሉ፡-
- 1ኛ ሎት 01 የማርሽ ባንድ ሙዚቃ መሳሪያ
- 2ኛ ሎት 02 ወታደራዊ ደንብ ልብስ
- 3ኛ ሎት 03 የፅህፈት መሳሪያ
በዚሁ መሰረት ተጫራቾች፡-
- የዘመኑ ግብር የተከፈለበት ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል፡፡
- በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለው፡፡
- የአቅራቢነት ምስክር ወረቀት ያለው፡፡
- የግብር ከፋይነት ምዝገባ ምስክር ወረቀት ያለው፡፡
- የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (ቲን ሰርተፍኬት) ያለው፡፡
- የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት ተመዝጋቢ መሆኑን ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
- ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 የሥራ ቀናት ክፍት ሆኖ ይቆያል።
- የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 300 /ሶስት መቶ ብር ብቻ/ በክፈል ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት በደ/ምዕ/ኢ/ሕዝቦች ክልል መንግስት የፖሊስ ኮሚሽን የግዥ ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት በመቅረብ መግዛት ይቻላል፡፡
- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
- አድራሻ፡- በደ/ምዕ/ኢ/ሕዝቦች ክልል መንግስት የፖሊስ ኮሚሽን የግዥ ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት
- ከአዲስ አበባ ወደ ቦንጋ 470 ኪ.ሜትር ርቀት ላይ ከሸታ ታፍ ማደያ ፊት ለፊት በኩል እንገኛለን።
- ለበለጠ መረጃ በሞባይል ስልክ 0913019105 /0927814996/09174 06668/0916127079 በመደበኛ ስልክ ቁጥር 0473312379/ ደውሎ /በፅሁፍ መልዕክት መጠየቅ ይቻላል፡፡
የደ/ምዕ/ኢ/ሕዝቦች ክልል መንግስት ፖሊስ ኮሚሽን
