በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ፐብሊክ ሰርቪስ የሰው ሀብት ልማት ጽ/ቤት ስር ላለው ባህልና ኪነ- ጥበብ ጽ/ቤት በ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት የሚያስፈልጋቸውን የሙዚቃ መሳሪያ፣ የባህል ቡድን አልባሳት፣ የልጆች መጫወቻ እና የካፍቴሪያ መግዛት ይፈልጋል።