በጉለሌ ክ/ከተማ የወረዳ 4 ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት ሎት 1 የደንብ ልብስ፣ ሎት 2 የሠራተኛ ደንብ ልብስ ስፊት፣ ሎት 3 የቋሚ እቃዎች፣ ሎት 4 ትራንስፖርት አገልግሎት፣ ሎት 5 የዲኮር አገልግሎት፣ ሎት 6 መኪና ጎማ ግዥ፣ ሎት 7 የመስተንግዶ አቅርቦት፣ በጨረታ አወዳድሮ መግዛትና ማሰራት ይፈልጋል።