በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት በቤንች ማጂ አንድነት የገ/ሁ/ህ/ስራ ዩኒዬን በ2018 በጀት ዓመት ለአርሶ አደሩ ምርት ዘመን አገልግሎት የሚውል የተለያዩ አይነት ያላቸው የአፈር ማዳበሪያ ከቤ/ሸኮ ዞን ማእከላዊ መጋዘን በዞኑ ለሚገኙ ወረዳዎችና በሸካ ዞን ለሚገኙ ወረዳዎች ለማጓጓዝ ስላቀደ የተሽከርካሪ ባለንብረቶችን አወዳድሮ በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ ለማሰራት ይፈልጋል።