በአሪሲ ዞን መርቲ ወረዳ ማረሚያ ቤት አስተዳደር ጽ/ቤት ውስጥ ለሚገኙት የህግ ታራሚዎች የበሰለ ምግብ ወይም ለምግብ አቅርቦት የሚውል ጥሬ እህል እና የተለያዩ ማጣፈጫዎችን እንዲሁም የማገዶ እንጨት ለ2019 ዓ.ም በጀት ከሃምሌ 1/2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ታህሳስ 30/2019 ዓ.ም ለ6 (ለስድት) ወር ለሚቆይ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በአርሲ ዞን መርቲ ወረዳ ማራሚያ ቤት አስተዳደር ፅ/ቤት ውስጥ ለሚገኙት የህግ ታራሚዎች የበሰለ ምግብ ወይም ለምግብ አቅርቦት የሚውል ጥሬ እህል እና የተለያዩ ማጣፈጨዎችን እንዲሁም የማገዶ እንጨት የ2018 ዓ.ም በጀት ከጥር 1/2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም ለ6 (ለስድት) ወር የሚቆይ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።