በን/ስ/ላ/ክ/ከ/ወረዳ 07 አስተዳደር ለ2018 በጀት ዓመት የሚያስፈልጉ እቃዎችን በግዥ መለያ ቁጥር 02/2018 ማለትም ሎት 01 ደንብ ልብስ፣ ሎት 02 አላቂ የቢሮ እቃዎች፣ ሎት 03 የጽዳት እቃዎች፣ ሎት 04 የቋሚ እቃዎች፣ ሎት 5 የመስተንግዶ አገልግሎት፣ ሎት 6 የጉልበትና ጭነት አውራጅ ጫኝ አገልግሎት በሁለተኛ ዙር ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡