በአብክመ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ቢሮ የመረጃ ማዕከል አቅም ማሳደግ (DATA CENTER UPGRADING) ማለትም፡ ዕከሉን ለማሳደግ የሚውሉ እቃዎችን የማቅረብ፣ የኢንስታሌሽን፣ ማይግሬሽን፣ ኮንፊገሬሽን፣ ቴስቲንግ እና ኮሚሽን ስራዎችን መፈፀም ጨምሮ በብሄራዊ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ በካፒታል በጀት ማሰራት ይፈልጋል።