በደ/ም/ኢ/ህ/ክ/መ/በዳውሮ ዞን የታርጫ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በ2018 በጀት ዓመት ከዚህ በታች በዘርፉ የተዘረዘሩትን የሥልጠና ዕቃዎችን በአገራዊ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።