በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የመርካቶ ቁጥር 1 የህግ ማስከበር ቅ/ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት የሚያስፈልገውን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።