በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት ትምህርት ቢሮ የሚዛን ትምህርት በሬዲዮ ማሰራጫና ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ለ2018 ዓ.ም የበጀት ዓመት ለጽ/ቤቱ አገልግሎት የሚውል ዕቃዎች በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡