በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት ትምህርት ቢሮ የሚዛን ትምህርት በሬዲዮ ማሰራጫና ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ለ2018 ዓ.ም የበጀት ዓመት ለጽ/ቤቱ አገልግሎት የሚውል ዕቃዎች በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት ትምህርት ቢሮ የሚዛን ትምህርት በሬዲዮ ማሰራጫና ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ለ2018 ዓ.ም የበጀት ዓመት ለጽ/ቤቱ አገልግሎት የሚውል ዕቃዎች በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል፡፡
የጨረታው ዓይነት
1. ለDX- 10 AM Broadcast Transmitter መለዋወጫነት የሚያገለግሉ የመለዋወጫ ዕቃዎች
2. የተለያዩ ዓይነትና ጥራት ያላቸውን ላፕቶፖችን፣ ዴስክቶፖችን ፕሪንተሮችን እና ፎቶ ኮፒ ማሽኖች ለሬዲዮ ትምህርት ስርጭት የሚሆኑና በመካከለኛ ሞገድ የሚሠሩ ሬዲዮች ናቸው:: በመሆኑም
I. አቅራቢው የተሰማሩበትን የሥራ ዘርፍ የሚገልፅ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችል፣
II. የዘመኑን የግብር መክፈሉን የሚገልፅ መረጃ ማቅረብ የሚችል፤
III. የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር /TIN No/ ያላቸው
IV. ከተሰማሩበት ዘርፍ ጋር በተያያዘ ስለተሰማራበት የሙያ ዘርፍ አቅራቢነት በሚመለከተው አካል የተሰጠ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችል
V. የተጨማሪ ዕሴት ታክስ /VAT/ ተመዝጋቢ መሆኑን የሚገልፅ መረጃ ማቅረብ የሚችል፣
VL. በዘርፉ የዕቃ ጥራት /quality/ ማረጋገጫ ሰርተፊኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
VIL. ከዘመኑ ግብርና ታክስ ዕዳ ነፃ መሆናቸውን የሚገልፅ የገቢዎች ደብዳቤ ማቅረብ የሚችሉ
የጨረታ አሸናፊ የሆነ ተጫራች ለውል ማስከበሪያ የሚሆን በቂ ዋስትናና ለዋስትና ሊበቁ የሚችሉ ማስያዣዎችን 10% ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡ ማለትም
· በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና፣ በማይሻር ሌተር ኦፍ ክሬዲት የቀረበ ዋስትና ወይም በሲፒኦ /CPO/ ወይም በታወቀ ባንክ የተረጋገጠ ቼክ /ሕጋዊ ትዕዛዘ ያለው ከመጫረቻ ሰነድ ማቅረብ ይጠበቅበታል
· ተጫራቾች በጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት እስከ ቀኑ 8:00 ድረስ ክፍት ሆኖ ስለሚቆይ መግዛት ይችላሉ፡፡ ስለሆነም ለእያንዳንዱም የማይመለስ ብር
1. ለሎት 5፡- ለኮምፒውተሮች ሬዲዮኖችና ተያያዥ ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች 1,000 (አንድ ሺህ ብር)
2. ለሎት 6 DX- 10 AM Broadcast Transmitter መለዋወጫነት ለሚያገለገሉ ዕቃዎች 500 /አምስት መቶ ብር/ ሚዛን ትምህርት በሬዲዮ ቀ/ማ እና ማስ/ጽ/ቤት የማይመለስ በጽ/ቤቱ የኢን.ባ ሂሳብ ቁጥር 1000023191718 ገቢ በማድረግ የባንክ አድቫንስ አ/አበባ ሜክሲኮ ካለው EBC ትራንስሚተር ጥገና ዲቪዥን ቢሮ የጨረታውን ሰነድ መግዛት የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ለበለጠ መረጃ - በ0917153110 ወይም 0917553185 ተጨማሪ መረጃ ማግኘት ይችላሉ።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት ትምህርት ቢሮ ሚዛን ትምህርት በሬዲዮ ቀረጻና ማሰራጫ ማስ/ጽ/ቤት
