የወ/ሮ ስኂን ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ለ2018 ዓ.ም ለትምህርትና ስልጠና እንዲሁም ለቢሮዎች አገልግሎት የሚውል 1. የህንፃ መሳሪያ እቃዎች 2 የአውቶ እቃዎች 3 የኤሌክትሪክ እቃዎች 4. የኮምፒዩተር ተዛማጅ እቃዎች 5. የጽህፈት መሳሪያዎች አገልግሎት የሚውሉ ጥሬ ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡