በአ/ብ/መንግሥት በምሥራቅ ጎጃም ዞን የብቸና ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት በስሩ ለሚገኙ ሴ/መ/ቤቶች በመደበኛ በጀት ለሚገዙ ሎት-1 የውጭ ሀገር የቤትና የቢሮ ዕቃዎች ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።