በአብክመ በሰሜን ሸዋ ዞን የእንሳሮ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳው ውስጥ ለሚገኘው ለመንገድ ትራንስፖርት ከቀበሌዎች ጋር የሚያይዝ የመንገድ ጥገና ስራ ለማሰራት በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ግዢ መፈፀም ይፈልጋል።