የምሥራቅ ባሌ ዞን ማረሚያ ቤት አስተዳደር ፅ/ቤት ውስጥ ለሚገኙት የህግ ታራሚዎች በምግብ እቅርቦት የሚውል ጥሬ እህል ማጣፈጫ እና የማገዶ እንጨት ለ2019 ዓ.ም በጀት ለአንደኛ ዙር ከሀምሌ 1/2018 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ታህሳስ 30/04/2019 ዓ/ም ለ6 (ስድስት) ወር በሚቆይ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።